ኢየሱስ ከሞት ተነሣ (ማር. 16:1-20)
ማርቆስ ስለ ክርስቶስ ትንሣኤ ያቀረበው ዘገባ ከሁሉም ወንጌላት አጠር ያለ ነው። ይህም በተለይ ብዙ ምሑራን እንደሚሉት፥ ምዕራፍ 16 ቁጥር 8 ላይ የሚያበቃ ከሆነ እውነት ነው ማለት ይቻላል። የክርስቶስን መቀበር የተመለከቱት ሦስት ሴቶች ወደ መቃብሩ ተመለሱ። በዚህ ጊዜ የተመለከቷቸው መላእክት ክርስቶስ ከሞት እንደ ተነሣና ወደ ገሊላ እንደ ሄደ ነገሯቸው። ደቀ መዛሙርቱ በዚያ ከእርሱ ጋር ተገኝተዋል። ማርቆስ […]
ኢየሱስ ከሞት ተነሣ (ማር. 16:1-20) Read More »