ማነጽ (1ኛ ቆሮ. 14፡1-5፥ 26)
ጳውሎስ ስለ መንፈስ ስጦታ፥ ስለ መንፈስ ስጦታዎች እና ስለ ጸጋ ስጦታዎች አውስቶአል። አሁን ደግሞ በማኅበር የአምልኮ ስብሰባዎች መንፈስን ስለ መግዛት በማውሳት ይህን ክፍል አጠቃለለ። አንዳንድ ቆሮንቶሳውያን ስጦታዎቻቸውን በሚጠቀሙበት ጊዜ ራሳቸውን መቆጣጠር የተሳናቸው ይመስላል፤ በመሆኑም ጳውሎስ የቤተ ክርስቲያን የማኅበር ስብሰባዎች ሊገዙበት የሚገቡ መሠረታዊ መርሆችን እስቀመጠላቸው። እነዚህም ሦስት ናቸው-ማነጽ፥ ማስተዋል እና ሥርዓት። ማነጽ (1ኛ ቆሮ. 14፡1-5፥ 26) […]
ማነጽ (1ኛ ቆሮ. 14፡1-5፥ 26) Read More »