ልምምድ ከጥንቃቄ ጋር መጣጣም አለበት (1ኛ ቆሮ. 10፡1-22)
ጳውሎስ በእምነታቸው ጠንካራ የነበሩ በልምድ የዳበሩ ክርስቲያኖች፥ ፈተናን ድል በማድረግ ችሎታቸውን ከሚገባው በላይ እንዳይተማመኑ ያሳስባቸዋል። «ስለዚህ እንደ ቆመ የሚመስለው እንዳይወድቅ ይጠንቀቅ» (ቁ. 12)። ጳውሎስ በሳል አማኞች ልምዳቸውን ከጥንቃቄ ጋር እንዲያጣጥሙ ሊያስጠነቅቅ የእስራኤልን ሕዝብ እንደ ምሳሌ ተጠቀመ። ለዚህም ሦስት ማስጠንቀቂያዎችን ሰጥቶአል። በመጀመሪያ፥ ልዩ መብት ወይም ጥቅሞች ለስኬት ዋስትና እንዳልሆኑ አስጠነቀቀ (10፡1-4)። ልክ እስራኤል በእግዚአብሔር ኃይል ከግብጽ […]
ልምምድ ከጥንቃቄ ጋር መጣጣም አለበት (1ኛ ቆሮ. 10፡1-22) Read More »