ታማኝነት- መጋቢው (1ኛ ቆሮ. 4፡1-6)
በምዕራፍ 3፥ ጳውሎስ የአጥቢያ ቤተ ክርስቲያንን ሦስት ምስሎች አሳይቶአል። አሁን ደግሞ የአገልጋይን ሦስት ምስሎች ያቀርባል። እነርሱም መጋቢ (ቁ. 1-6)፥ መጫወቻ (ቁ. 7-13)። እና አባት (ቁ 14-21) ናቸው። አንባቢያኑ የአንድን ክርስቲያን አገልግሎት እግዚአብሔር እንዴት እንደሚመዝን ና እንደሚገመግም እንዲገባቸው ፈለገ። ቁጥር 6 የጳውሎስን ዓላማ ይገልጻል። «ስለ አንዱ በአንዱ ላይ አንዳችሁም እንዳይታበዩ።» ሰዎችን ና አገልግሎታቸውን በምንገመግበት ጊዜ ጽንፎችን […]
ታማኝነት- መጋቢው (1ኛ ቆሮ. 4፡1-6) Read More »