የገንዘብ ፍቅር እና ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ የሰጠው ዐደራ 6፡1-21
፩. የቤተ ክርስቲያን መሪ ሠራተኞች (ባሪዎች) ከአሠሪዎቻቸው (ከጌቶቻቸው) ጋር ተገቢው ግንኙነት እንዲኖራቸው መርዳት አለባቸው (1ኛ ጢሞ. 6፡1-2)። በታሪክ ውስጥ እጅግ አስቸጋሪ ከነበሩት ውስጥ አንዱ በሠራተኞችና አሠሪዎቻቸው መካከል ያለውን ችግር ለመፍታት ቤተ ክርስቲያን ሊኖራት የሚገባውን ሚና መወሰኑ ነው። በጳውሎስ ዘመን ይህ ግንኙነት በአብዛኛው በባሪያና በጌታ መካከል የሚታይ ነበር። በመጀመሪያው ምእተ ዓመት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ባሪያዎች ነበሩ። ሃብታሞችና […]
የገንዘብ ፍቅር እና ጳውሎስ ለጢሞቴዎስ የሰጠው ዐደራ 6፡1-21 Read More »