ጳውሎስ ለክርስቶስ እንዴት ልንኖር እንደሚገባ ያስተምራል (ፊልጵ. 1፡27-2፡18)
ክርስቶስን የግል አዳኝ አድርጎ ማመኑ አስፈላጊ ነው። ይህ ወደ ሲዖል እንዳንገባና የእግዚአብሔር ልጆች እንድንሆን ያስችለናል። ነገር ግን እግዚአብሔር በሚያድነን ጊዜ ከዚህ የበለጠ ብዙ ይጠብቅብናል። ለእኛ ያለውን ታላቅ ፍቅር በሚያንጸባርቅ መልኩ እንድንኖርለት ይሻል። ምንም እንኳ እግዚአብሔር ከእኛ የሚፈልገው ምስጋናችንን ብቻ ነው ብንልም፥ አዲስ ኪዳን ግን እርሱን በሚያስከብር መንገድ እንድንኖርም ያስተምራል። ጳውሎስም ለተጠራችሁለት የክርስቶስ ወንጌል እንደሚገባ ተመላለሱ […]
ጳውሎስ ለክርስቶስ እንዴት ልንኖር እንደሚገባ ያስተምራል (ፊልጵ. 1፡27-2፡18) Read More »