የታሪክ መጻሕፍት
መጽሐፈ ኢያሱ፡- መጽሐፈ ኢየሱ በጠላት ላይ ስለሚገኝ ድል የሚናገር መጽሐፍ ነው። እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የከነዓንን ምድር ርስታቸው አድርጎ ሊሰጣቸው ቃል ኪዳን ገብቶላቸው ነበር፤ ነገር ግን በከነዓን ድል መነሣት የነበረባቸው በርካታ ጠላቶች ነበሩ። መጽሐፈ ኢያሱ ሕዝቡ ጠላቶቻቸውን እንዲያሸንፉና የተስፋይቱን ምድር እንዲወርሱ እግዚአብሔር እንዴት እንደረዳቸው ይገልጻል። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ዛሬ ክርስቲያን ሊያሸንፋቸው ወይም ድል ሊያደርጋቸው የሚገባው ጠላቶች እነማን […]