የሕይወት እንጀራ

መጽሐፈ ኢዮብ

ኢዮብ 32-42

በከፍተኛ ችግርና ሥቃይ ውስጥ በምናልፍበት ጊዜ ምንም ዓይነት ችግር ይሁን ብዙ ጊዜ የሚኖረን የመገረም ጥያቄ «ለምን?» የሚል ነው። ይህ ወደ አእምሮአችን የሚመጣ ግራ መጋባት የሚያሳየው የእግዚአብሔርን መንገዶችና ዓላማዎች ለመረዳት ብቁ አለመሆናችንን ነው፡፡ ይህ እጅግ የሚያስፈራ ነገር ነው። በተለይ በዚያ ችግር ውስጥ እያለን «ለምን?» ብለን ለምንጠይቀው ጥያቄ በአብዛኛው መልስ እናገኝም። መልሱ በእግዚአብሔር ጥበብና ዓላማ ውስጥ የተሰወረ […]

ኢዮብ 32-42 Read More »

ኢዮብ 15-31

እግዚአብሔር መከራ እንድንቀበል ከሚፈቅድባቸው ዓላማዎች አንዱ ሌሎች መከራ በሚቀበሉበት ጊዜ ማስተዛዘንና ማጽናናት እንድንችል ነው (2ኛ ቆሮንቶስ 1፡3-7 ተመልከት)። እግዚአብሔር ልጁን ኢየሱስ ክርስቶስን በማጣቱ ስለተሠቃየና ኢየሱስ ክርስቶስ ደግሞ በመስቀል ላይ በተቀበለው መከራ ስለተሠቃየ፥ በመከራችን ጊዜ እንዴት እንደሚያጽናናን ያውቃል (ዕብራውያን 2፡17-18)። እኛም ደግሞ መከራና ሥቃይ በምንቀበልበት ጊዜ፥ በዙሪያችን ያሉ መከራ የሚቀበሉ ሰዎችን ለመርዳት እንችላለን።  የውይይት ጥያቄ፥ ሀ)

ኢዮብ 15-31 Read More »

ኢዮብ 1-14

የውይይት ጥያቄ፥ ኤፌሶን 6፡10-18 አንብብ። ሀ) ክርስቲያን የሚዋጋው ከማን ጋር ነው? ለ) የምንዋጋባቸው መሣሪያዎች ምንድን ናችው? ሐ) በጦርነቱ ውስጥ ከለላ የሚሆኑን ነገሮች ምንድን ናችው? መ) የዚህ ዓይነቱ መንፈሳዊ ጦርነት በመካሄድ ላይ እንዳለ የተሰማህን ሁኔታ ግለጽ። መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጆች በማያቋርጥ ጦርነት ውስጥ መሆናቸውን ይናገራል። ይህ ጦርነት ከማያምኑ ሰዎች ወይም ከጨቋኝ መንግሥታት ጋር የሚደረግ ሥጋዊ ጦርነት

ኢዮብ 1-14 Read More »

ከመጽሐፈ ኢዮብ የምናገኛቸው ልዩ ትምህርቶች

1. የሰይጣን ሥራ፡- ቀደም ሲል በኦሪት ዘፍጥረት ውስጥ ሰይጣን በእባብ ተመስሉ ሔዋንን እንዳታለላትና ወደ ኃጢአት እንደመራት የሚያሳየውን የሰይጣንን ሥራ ተመልክተናል፤ ዳሩ ግን በዚያ ታሪክ ውስጥ አይሁድ ከምርኮ እስኪመለሱ ድረስ ስለ ሰይጣን የተገለጠው ነገር እጅግ አነስተኛ ነበር። በዘካርያስ መጽሐፍ ውስጥ አይሁድ ስለ ሰይጣን አካላዊ ህልውና የነበራቸው እውቀት እያደገ መምጣቱን መመልከት እንጀምራለን። በኢሳይያስ 14ና በሕዝቅኤል 28 ስለ

ከመጽሐፈ ኢዮብ የምናገኛቸው ልዩ ትምህርቶች Read More »

የመጽሐፈ ኢዮብ ዓላማ

በመከራና በክፋት መካከል ያለው ግንኙነት መጽሐፈ ኢዮብ የተጻፈው፥ በዚህ ዓለም ላይ ያለውን መከራና ሥቃይ፥ በተለይም ደግሞ ቅዱሳን ወንዶችና ሴቶች ለምን መከራ እንደሚቀበሉ ለማስረዳት ነው። የምንኖረው መከራና ሥቃይ በሞላበት ዓለም ውስጥ ነው። መከራ የሚመጣው ከየት ነው? እግዚአብሔር ሉዓላዊና ጻድቅ ከሆነ፥ በምድር ላይ መከራና ሥቃይ የሚኖረው ለምድን ነው? የውይይት ጥያቄ፥ ቅዱስ የሆነው እግዚአብሔር በምድር ላይ መከራ እንዲኖር

የመጽሐፈ ኢዮብ ዓላማ Read More »

የመጽሐፈ ኢዮብ መግቢያ

የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ክርስቲያን አንዳንድ ጊዜ መከራ የሚቀበልባቸውን ምክንያቶች ጥቀስ። ለ) በክርስቲያን ላይ የሚደርሰው መከራ ሁልጊዜ የኃጢአት ውጤት ነውን? መልስህን አብራራ። ሐ) አንድ ክርስቲያን በበሽታ በሚሠቃይበት ወይም የሚወደው ሰው በሞት በሚለይበት ጊዜ የምትሰጠው ምክር ወይም ማበረታቻ ምንድን ነው? የምንኖረው መከራና ሥቃይ በሞላበት ዓለም ውስጥ ነው። ትንንሽ ልጆች ራሳቸውን በሕይወት ለማቆየት የሚችሉበትን ዕድል ሙሉ በሙሉ በማጣት፥

የመጽሐፈ ኢዮብ መግቢያ Read More »

የጥበብ ሥነ-ጽሑፎች

አብዛኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል በሥነ ግጥማዊ የአጻጻፍ ስልት መጻፉን ቀደም ሲል ተመልክተናል። ይህ በተለይ በመዝሙረ ዳዊት፥ በመኃልይ መኃልየ ዘሰሎሞን፥ እንዲሁም በአንዳንድ የትንቢት መጻሕፍት ውስጥ የምናየው እውነታ ነው። የጥበብ ጽሑፎች የሥነ- ግጥምና ቅኔ ጽሑፎች ክፍል ቢሆኑም፥ «የጥበብ» ጽሑፎች ብለን ልንጠራቸው የምንችለው ልዩ ዓይነት ግጥሞች ናቸው። ከመዝሙረ ዳዊት አንዳንድ ክፍሎችና እንደዚሁም አብዛኛዎቹ የመጽሐፈ መክብብና የመጽሐፈ ምሳሌ ክፍሎች

የጥበብ ሥነ-ጽሑፎች Read More »

የግጥም መጻሕፍት መግቢያ

የውይይት ጥያቄ፡ ሀ) በራስህ ባህል ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ የአጻጻፍ ወይም የአነጋገር ዓይነቶችን ዘርዝር። ለ) ከእነዚህ የአጻጻፍ ወይም የአነጋገር ስልቶች ውስጥ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኙት ምን ያህሎቹ ናቸው? በእያንዳንዱ ባህል ውስጥ የተለያዩ የአጻጻፍ ወይም የአነጋገር ስልቶች ይገኛሉ። ለምሳሌ፥ ከጓደኞቻችን ጋር በምንነጋገርበት ጊዜ የምንጠቀምበት የተለመደ የአነጋገር ዘይቤ አለ፤ ነገር ግን ለተናገርነው ጉዳይ አትኩሮት ለመስጠት ምሳሌያዊ አነጋገሮችን የምንጠቀምበትም

የግጥም መጻሕፍት መግቢያ Read More »

የታሪክ መጻሕፍት

መጽሐፈ ኢያሱ፡- መጽሐፈ ኢየሱ በጠላት ላይ ስለሚገኝ ድል የሚናገር መጽሐፍ ነው። እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን የከነዓንን ምድር ርስታቸው አድርጎ ሊሰጣቸው ቃል ኪዳን ገብቶላቸው ነበር፤ ነገር ግን በከነዓን ድል መነሣት የነበረባቸው በርካታ ጠላቶች ነበሩ። መጽሐፈ ኢያሱ ሕዝቡ ጠላቶቻቸውን እንዲያሸንፉና የተስፋይቱን ምድር እንዲወርሱ እግዚአብሔር እንዴት እንደረዳቸው ይገልጻል። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ዛሬ ክርስቲያን ሊያሸንፋቸው ወይም ድል ሊያደርጋቸው የሚገባው ጠላቶች እነማን

የታሪክ መጻሕፍት Read More »

ፔንታቱክ፣ የብሉይ ኪዳን የክፍል አንድ ጥናት ክለሳ

የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት የተመደቡባቸውን አራት የተለያዩ ክፍሎች ጥቀስ። ለ) በእነዚህ አራት የተለያዩ ክፍሎች የሚመደቡትን መጻሕፍት ዘርዝር። ሠላሳ ዘጠኙ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት የተጻፉት ከአንድ ሺህ ዓመታት በላይ በሆነ ጊዜ ውስጥ ነው። የመጀመሪያው መጽሐፍ ኦሪት ዘፍጥረት በሙሴ በ1400 ዓ.ዓ. ተጻፈ። የመጨረሻው መጽሐፍ ትንቢተ ሚልክያስ ደግሞ በ400 ዓ.ዓ. አካባቢ ተጻፈ። ብሉይ ኪዳን በአራት ዋና ዋና

ፔንታቱክ፣ የብሉይ ኪዳን የክፍል አንድ ጥናት ክለሳ Read More »