የመጽሐፈ ኢያሱ ዋና ትምህርቶች
የውይይት ጥያቄ፥ ከመጽሐፈ ኢያሱ ጥናት ከሕይወትህ ጋር ልታዛምድና በቤተ ክርስቲያንህ ላሉ ሰዎች ልታስተምር የምትችላቸውን መንፈሳዊ ትምህርቶች ዘርዝር። የከነዓንን ምድር ለአብርሃምና ለዘሩ ለመስጠት ቃል ኪዳን የገባው እግዚአብሔር የሰጠውን የተስፋ ቃል ኪዳን ፈጸመ፤ (ዘፍ. 12፡7፤ 15፡7፥ 18-21)። እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን በከነዓን ምድር በሚኖሩ ሰዎች ላይ ድልንና የከነዓንን ምድር ርስት አድርጎ ሰጣቸው። እኛ አይሁድ ስላልሆንን እነርሱ ለከነዓን ምድር የነበራቸውን […]
የመጽሐፈ ኢያሱ ዋና ትምህርቶች Read More »