የትንቢተ ኢሳይያስ መግቢያ
የውይይት ጥያቄ፥ እግዚአብሔር የነገሮች ሁሉ የበላይ ተቈጣጣሪ ነው፡- እርሱም በሕዝብ መሪዎች ላይ፥ ወደ ክርስቲያን ሕይወት በሚመጣ በረከት ላይ፥ በምድር በሚመጡ ፍርዶች ላይ፥ በምድር በሚፈጸሙ ነገሮች ሁሉ ላይ የበላይ ተቆጣጣሪ ነው። አንድ ክርስቲያን ይህን እውነት ከተረዳ በክርስትና ሕይወቱ የሚያበረታታው እንዴት ነው? በብሉይ ኪዳን ከሚገኙ ታላላቅ የትንቢት መጻሕፍት አንዱ ትንቢተ ኢሳይያስ ነው። ታላቅ የተባለባቸው በርካታ ምክንያቶች አሉ፤ […]