የሕይወት እንጀራ

ትንቢተ ኢሳይያስ

ኢሳይያስ 50-66

የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ክርስቲያኖች በመከራ ውስጥ በሚሆኑበት ጊዜ ስለ ዘላለማዊ መንግሥት መማር የሚያስፈልጋቸው ለምን ይመስልሃል? ለ) እግዚአብሔር ስለ መጨረሻው ዘመን ያለውን ዕቅድ የቤተ ክርስቲያንህ አባሎች ምን ያህል ተረድተውታል ብለህ ታስባለህ? ሐ) ስለ መጨረሻው ዘመን በተሻለ ሁኔታ ለማስተማር ምን ማድረግ ትችላለህ? ክርስቲያኖች አስቸጋሪና አስጨናቂ በሆነ ሁኔታ ውስጥ በሚገኙበት ጊዜ እግዚአብሔር ስለ መጨረሻው ዘመን ያለውን ዕቅድ መረዳት […]

ኢሳይያስ 50-66 Read More »

ኢሳይያስ 40-49

የትንቢተ ኢሳይያስ ሁለተኛ ግማሽ ክፍል ለብዙ ክርስቲያኖች እጅግ ተወዳጅ ከሆኑት ቅዱሳት መጻሕፍት ክፍል መካከል የሚመደብ ነው። ስለ ፍርድ የሚናገሩት ባለፉት መልእክቶች አብቅተዋል። ኢየሩሳሌምን የሚያጠፋው የባቢሎን ፍርድ በእርግጥ የሚፈጸም መሆኑን ኢሳይያስ አውቋል፤ ስለዚህ ምርኮው እንደተፈጸመ አድርጎ በመቍጠር ይጽፋል። ራሳቸው በምርኮ ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን በሚያጽናና መንገድ ይጽፋል። ኢሳይያስ ሕዝቡን በሦስት መንገዶች ለማበረታታት ይፈልጋል፡- በመጀመሪያ፥ የእግዚአብሔርን ታላቅነትና እግዚአብሔር

ኢሳይያስ 40-49 Read More »

ኢሳይያስ 24-39

በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሚቀርቡ ስብከቶችና ትምህርቶች ውስጥ የሚተላለፉ መልእክቶችን ውጤታማ ከሚያደርጓቸው ቁልፍ ጉዳዮች አንዱ መልእክቶቹ የጠፉትን የማዳንና ክርስቲያኖችን የማስተማር ሚዛናዊነታቸው የተጠበቀ መሆኑን ማረጋገጥ ነው። ስብከቶቻችን በሚያበረታታና ተስፋ በሚሞላ፥ እንዲሁም ስለ ፍርድ በሚናገር መልእክት መካከል ሚዛናዊ መሆን አለባቸው። የውይይት ጥያቄ፥ 2ኛ ጢሞቴዎስ 3፡16ን በቃልህ አጥና። ሀ) የእግዚአብሔር ቃል ለምን እንደሚጠቅም ዘርዝር። ለ) ለክርስቲያን የእግዚአብሔር ቃል የመጨረሻ

ኢሳይያስ 24-39 Read More »

ኢሳይያስ 12-23

የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ብዙ ክርስቲያኖች ሌላ መንግሥት የተነሣባቸው በሚመስላቸው ጊዜ ወይም ከሌሎች ሕዝቦች ጋር ጦርነት በሚካሄድበት ወቅት ተስፋ የሚቆርጡት ለምንድን ነው? ለ) ክርስቲያን እንዲህ ባሉ ወቅቶች ከተስፋ መቁረጥ ነፃ ይሆንና ይበረታታ ዘንድ ስለ እግዚአብሔር ማስታወስ ያለበት እውነቶች ምን ይመስሉሃል? ክርስቲያኖች እንደመሆናችን፥ ብዙ የተዛቡ ፍርዶችን በምድር ላይ ደጋግመን በምንመለከትበት ወቅት እነዚህን ሁኔታዎች ሁሉ በእርግጥ እግዚአብሔር እየተቈጣጠረ

ኢሳይያስ 12-23 Read More »

ኢሳይያስ 7-12

ብዙውን ጊዜ አንድ ክርስቲያን ችግር ሲያጋጥመው የሚወስደው የመጀመሪያ እርምጃ ከሌላ ክርስቲያን ወይም ከጎረቤት ወይም ከወዳጅ እርዳታ መፈለግ ነው፤ ወይም ደግሞ መንግሥት ነገሮችን እንዲያቃናለት ወይም እንዲያስተካክልለት ወደ መንግሥት ፊቱን ያዞራል። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ችግር ኣጋጥሞህ የነበረበትን ጊዜ ዘርዝር። እርዳታ ፍለጋ የሄድከው ወደ ማን ነበር? ለ) ቤተ ክርስቲያንህ ችግር አጋጥሟት የነበረበትን ጊዜ ዘርዝር። እርዳታ ፍለጋ የሄደችው ወደ

ኢሳይያስ 7-12 Read More »

ኢሳይያስ 1-6

የምንሰብከው ወንጌል በረከትንና ፍርድን በአንድነት አጠቃልሉ የያዘ ነው። ለደኅንነታቸው በኢየሱስ ለሚታመኑና ለእርሱ በመታዘዝ ለሚኖሩ ሁሉ በረከት አላቸው። በኢየሱስ በማያምኑና እርሱን በማይታዘዙት ሁሉ ላይ ደግሞ ፍርድ አለ። የውይይት ጥያቄ፥ ለማያምን ሰው በምትመሰክርበት ጊዜ በእነዚህ በሁለቱም የወንጌል ገጽታዎች እንዴት እንደምትጠቀም አብራራ። ይህ ትምህርት በትንቢተ ኢሳይያስ ውስጥ ተንጸባርቋል። ትንቢተ ኢሳይያስ ለእግዚአብሔር በመታዘዝ ለሚኖሩ ሰዎች የበረከት ቃል ኪዳን የያዘ

ኢሳይያስ 1-6 Read More »

በትንቢተ ኢሳይያስ ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና አሳቦች

ትንቢተ ኢሳይያስን በምታነብበት ጊዜ፥ የሚከተሉትን ዋና ዋና አሳቦች መመልከት ጠቃሚ ነው። እነዚህ ዐበይት ዋና አሳቦች ሌሎች ትንቢቶችና ትምህርቶች የተመሠረቱባቸው የመጽሐፉ የጀርባ አጥንት ተደርገው የሚታዩ ናቸው። 1. የእግዚአብሔር ባሕርይ፡- ትንቢተ ኢሳይያስ ከሌሎቹ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ይልቅ የእግዚአብሔርን ታላቅነት፥ በተፈጥሮ፥ በሕዝቦችና በመንግሥታት ላይ ያለውን የበላይ ተቆጣጣሪነትን የሚገልጽ መጽሐፍ ነው። ይህ ባሕርይ ታላቅነትና ግርማን፥ ፍቅርና ምሕረትን፥ ፍርድና ቍጣን፥

በትንቢተ ኢሳይያስ ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና አሳቦች Read More »

የትንቢተ ኢሳይያስ ዓላማ

የትንቢተ ኢሳይያስ በብሉይ ኪዳን ውስጥ ከሚገኙ ጥልቅ የሥነ-መለኮት ትምህርቶች መካከል አንዳንዶቹን የያዘ ነው። መጽሐፉ የይሁዳ ሕዝብ በባቢሎን መንግሥት የሚማረክበትን ምክንያትና የይሁዳ ሕዝብ ቅሬታ ደግሞ በመጨረሻ ከምርኮ እንደሚመለስ ቢናገርም፥ የመጽሐፉ ተቀዳሚ ትኩረት ግን ይህ አይደለም። የኢሳይያስ ትኩረት በእግዚአብሔር ባሕርይ ላይ ነው። የቀሩት ትምህርቶች በሙሉ ኢሳይያስ ስለ እግዚአብሔር የነበረው ግንዛቤ ውጤቶች ናቸው። እግዚአብሔር በይሁዳ ሕዝብ ላይ እንደሚፈርድ

የትንቢተ ኢሳይያስ ዓላማ Read More »

የትንቢተ ኢሳይያስ አስተዋጽኦ

እንደ አብዛኛዎቹ የትንቢት መጻሕፍት ሁሉ የትንቢተ ኢሳይያስንም አስተዋጽኦ ማዘጋጀት አስቸጋሪ ነው። ምክንያቱም አብዛኛዎቹ የትንቢተ ኢሳይያስ ክፍሎች ዝርዝር ጉዳዮችን ያላካተቱ ተከታታይ መልእክቶችና ትንቢተች ናቸው። ኢሳይያስ ከፍርድ መልእክት አጽናኝና ተስፋ ሰጭ ወደሆነ መልእክት፥ እንደገና ደግሞ ወደ ፍርድ መልእክት የሚመላለስ ይመስላል፡፡ ይህ ዑደት በመጽሐፉ ውስጥ በተደጋጋሚ ሲፈጸም የሚታይ ነው። ከዚህ ቀጥሉ ያለው ከመጽሐፉ አስተዋጽኦ ውስጥ አንዱ ሊሆን ይችላል።

የትንቢተ ኢሳይያስ አስተዋጽኦ Read More »

ኢሳይያስ የኖረበት ዘመን ታሪካዊ ሥረ-መሥረት እና የነቢዪ ኢሳይያስ ሥረ-መሠረት

I. ኢሳይያስ የኖረበት ዘመን ታሪካዊ ሥረ-መሥረት፡- የውይይት ጥያቄ፥ ኢሳይያስ 1፡1 እና 2ኛ ነገሥት 15-20 አንብብ። ሀ) ኢሳይያስ ባገለገለባቸው ዘመናት የነበሩትን ነገሥታት ስም ዘርዝር። ለ) የእነዚህ ነገሥታት ባሕርይ ምን ይመስል ነበር? ሐ) በእነዚህ ዓመታት ውስጥ በእስራኤልና በይሁዳ የተከናወኑ ዋና ዋና ድርጊቶች ምን ነበሩ? ነቢዪ ኢሳይያስ የኖረውና የሠራው ለብዙ ዓመታት ነበር። መቼ እንደተወለደ ባናውቅም እንኳ የነቢይነት አገልግሉቱን

ኢሳይያስ የኖረበት ዘመን ታሪካዊ ሥረ-መሥረት እና የነቢዪ ኢሳይያስ ሥረ-መሠረት Read More »