መክብብ 7-12
በሕይወት ውስጥ ሌሎች የሚሰጡንን ቀላል መልሶች ከመቀበል ይልቅ አስቸጋሪ የሆኑ ጉዳዮችን ማሰብ እጅግ አስፈላጊ የሚሆንባቸው ጊዜያት አሉ። መጽሐፈ መክብብ አስቸጋሪ የሆኑ ጉዳዮችን ያነሣል። ጸሐፊው የሚያስተምረውን ነገር ለመረዳት በጥንቃቄ የተሞላ ጥናት ይጠይቃል። ግልጽ መልሶች ስለሌላቸው ጉዳዮች በጥልቀት ለማሰብ ፈቃደኞች ካልሆንን በስተቀር እምነታችንና መረዳታችን ሁል ጊዜ የላላ ይሆናል። የውይይት ጥያቄ፥ ሀ) ሰዎች ቀላል መልሶች የሚሰጡባቸውን፥ በጣም የተወሳሰቡና […]