የኢየሱስ ከድንግል መወለድ
በዚህ ሳምንት በተከታተልነው ትምህርት ላይ ኢየሱስ ሙሉ በሙሉና ፍጹም ሰው ስለመሆኑ ተረድተናል። እርሱም ሰብዓዊ አካል፥ ነፍስና መንፈስ ነበረው። ሰብአዊ ስሜትም ነበረው። እንደ ሰዎች ሁሉ ፈተና አጋጥሞታል። ሆኖም በፈተና አልተሸነፈም። ዛሬ ደግሞ በመቀጠል ስለ ኢየሱስ ሰብአዊነትና ልደት በሌላ አቅጣጫ ቀረብ ብለን እንመለከታለን። ኢየሱስ ሌሎች ሰዎች ወደ ዓለም በመጡበት ሁኔታ ተወለደ። ነገር ግን የኢየሱስ ልደት ከማንኛውም ይልቅ […]