ያልተዋጁ፣ የወደቁ ሰዎች ሁኔታ

ሀ) በእግዚአብሔር ላይ የሰው ልጅ አመጽ – በተጨማሪ ኀጢአት የሚለውን ርዕስ (ክፍል መ1) ይመልከቱ – የሰው ልጅ አለመታዘዝ፣ ውድቀትና እርግማን – ዘፍ 3፡1-24 – ኀጢአትና ሞት በአዳም በኩል ገባ – ሮሜ 5፡12፤ 1ቆሮ 15፡21-22 – ሁሉ በደለኛ ነው – ሮሜ 3፡23፤ ዘፍ 6፡5፤ 1ነገ 8፡46፤ መዝ 14፡2-3፤ ኢሳ 53፡6፤ 64፡5-7 – ሁሉም መዳን አለባቸው – […]

ያልተዋጁ፣ የወደቁ ሰዎች ሁኔታ Read More »