አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር
ሀ. አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር ከታላቁ የነጭ ዙፋን ፍርድ እንዲሁም ከመጀመሪያው ሰማይና ምድር ውድመት በኋላ የሚሆነውን ነገር አስመልክቶ ዮሐንስ የሚከተለውን ጽፏል፡- “አዲስ ሰማይና አዲስ ምድርን አየሁ፥ ፊተኛው ሰማይና ፊተኛዪቱ ምድር አልፈዋልና” (ራእይ 21፡1)። ስለ አዲሱ ሰማይ የተገለጠ ነገር የለም። ስለ አዲሲቱ ምድር የተገለጠ ነገር ቢኖር “ባሕርም ወደ ፊት የለም” የሚለው ነው (ራእይ 21፡1)። ስለ አዲሲቱ […]