የሕይወት እንጀራ

ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

መላእክት

This entry is part 22 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ሀ. የመላእክት አፈጣጠር  መጽሐፍ እንደሚናገረው፥ እግዚአብሔር ሰውን ከመፍጠሩ አስቀድሞ ለቁጥር የሚያዳግቱ ሠራዊተ መላእክት ፈጥሯል። መላእክት ልክ እንደ ሰው ሕልውና ያላቸው ከመሆናቸውም በላይ፥ ታላቅ እውቀትና የግብረ ገብ ኃላፊነት ችሎታ አላቸው። “መልአክ” ማለት ልዩ በሆነ አገባሱና አገላለጡ መልእክተኛ ማለት ነው። ቃሉ አንዳንዴ ለሌሎች መልእክተኞች ማለት በራእይ 2-3 የተጠቀሱትን የሰባት የእስያ አብያተ ክርስቲያን መልእክተኞች ላመሳሰሉት መጠሪያ ሊሆንም ይችላል […]

መላእክት Read More »

ቃል ኪዳኖቹ

This entry is part 21 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

የሰው ልጅ ታሪክ ዘላለማዊው የእግዚአብሔር ዓላማ አፈጻጸም ታሪክ መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ ይገልጣል። የእግዚአብሔር ዘላለማዊ ዕቅድ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተገለጠ ሲሆን፥ እርሱም ክቡር የሆኑ ቃል ኪዳኖቹን መሠረት ያደረገ ነው። ቢያንስ ስምንት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቃል ኪዳኖች በቃሉ ተመዝግበው ይገኛሉ። እነርሱም እግዚአብሔር ስለ ዓለም ካለው ዕቅድና ዓላማ ጋር ግንኙነት ያላቸውን ዓበይት እውነታዎች ያካትታሉ። ከእነዚህ ቃል ኪዳኖች ብዙዎቹ መፈጸማቸው

ቃል ኪዳኖቹ Read More »

ሥፍረ-ዘመናት

This entry is part 20 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ሀ. የሥፍሩ-ዘመናት ትርጉም  መጽሐፍ ቅዱስ በሚጠናበት ጊዜ የእግዚአብሔር ቃል መገለጥ ሥርዓትን በተከተስ መንገድ በተጎለጡ ወቅቶች መመደቡን መረዳት ይገባል። እነዚህ ጊዜያት የተለዩ በመሆናቸው በየምድባቸው ለይቶ ማወቁ የመለኮታዊ ዓላማ አሠራርን ሰመረዳትና ትክክለኛውን የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜ ለማወቅ ወሳኝ ነው። እነዚህ የእግዚአብሔር የመለኮታዊ ዓላማና አሠራር ጊዜያት “ሥፍረዘመናት” ተብለው ይታወቃሉ። በመሆኑም በእግዚኦብሔር አሠራር ውስጥ ዘመናት የተለያየ ስፍራ ስላላቸውና፥ የሚስኩትም በእርሱ

ሥፍረ-ዘመናት Read More »

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የመሙላት ተግባሩ

This entry is part 19 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ህ. የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ሲብራራ  ከመንፈስ ቅዱስ የማዳን ተግባራት፥ ማለት ዳግም ከመወለድ፥ በእማኝ ውስጥ ከማደር፥ ኮማተም እና ከማጥመቅ ሥራ ጋር ሲነጻጸር፥ የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ከከርስቲያን ልምምድ፥ ኃያል እና አገልግሎት ጋር ነው የሚገናኘው። ከድነት ጋር የተያያዘው የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ለአንዴና ለዘላለም የሚከናወን ሲሆን፥ የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ግን የሚደጋገም ልምምድ መሆኑ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ብዙ ጊዜ ተገልጧል። 

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የመሙላት ተግባሩ Read More »

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡- የማጥመቅ ተግባሩ

This entry is part 18 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ሀ. የመንፈስ ቅዱስ ማጥመቅ ትርጉም  የመንፈስ ቅዱስ ማጥመቅ አስተምህሮ ከሌሎቹ አስተምህሮዎች ይልቅ ግራ የሚያጋባ ይመስላል። ይህ ችግር በአብዛኛው የሚከሰተው፥ የመንፈስ ቅዱስ የማጥመቅ ተግባር የሚጀምረው ከሌሎቹ ታሳሳቅ የመንፈስ ቅዱስ ሥራዎች፥ ማለት ከዳግም ልደት፥ መንፈስ ቅዱስ በአማኙ ውስጥ ከማደሩ እና ከማተሙ ተግባር ጋር በአንድ ላይ በመሆኑ ነው። በአንዳንድ ሁኔታዎችም የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና መሞላት ተግባር በአንድ ጊዜ ሆኖ

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡- የማጥመቅ ተግባሩ Read More »

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡- በሰው ውስጥ ማደሩና ማተሙ

This entry is part 17 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ሀ. የአሁኑ ዘመን አዲስ ገጽታው  በብሉይ ኪዳን መንፈስ ቅዱስ ከሰዎች ጋር የኖረና የአዲስ ሕይወታቸው ምንጭ፥ የመንፈሳዊ ድላቸው መገኛ የነበረ ቢሆንም፥ የዚያን ጊዜ አማኞች ሁሉ መንፈስ ቅዱስ በውስጣቸው ያደረ መሆኑን የሚገልጥ ማረጋገጫ የለም። ይህን አስተምህሮ በተመለከተ ብሉይ ኪዳን የሚጠቅሰው ነገር የለም። ኢየሱስ ክርስቶስም በብሉይ ኪዳን ዘመን የነበረውን ሁኔታ ሰአሁኑ ዘመን ካለው ጋር በማነጻጸር የተለያ ትምህርቱን ሲጠቅስ

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡- በሰው ውስጥ ማደሩና ማተሙ Read More »

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡- የዳግም ልደት ሥራ

This entry is part 16 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

የክርስትና እምነት ሕይወት ከዳግም ልደት የሚጀምር ስለሆነ፥ ከድኅነት ጋር በተዛመደ መልኩ ሲታይ ዳግም ልደት መሠረታዊ ከሆኑት አስተምህሮዎች አንዱ ነው። ስለዚህ ስለ መንፈስ ቅዱስ ሥራ ተገቢ መረዳትና ከአጠቃላዩ የክርስትና ሕይወት ጋር ያለውን ድንቅ ግንኙነት መገንዘቡ፥ ውጤት ላለው የወንጌል ሥራና ለመንፈሳዊ ብስለት ጠቃሚ ነው።  ሀ. የዳግም ልደት ትርጉም  “ዳግም ልደት” የሚለው ቃል ጽንሰ አሳብ አዲስ ሕይወት፥ አዲስ

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡- የዳግም ልደት ሥራ Read More »

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡- መውረዱ

This entry is part 15 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

የመንፈስ ቅዱስ በጳንጠቆስጤ ዕለት ወደ ዓለም መምጣት መታየት ያለበት ከዚያ ሰፊት በነበሩት ሥፍረዘመናት ከነበረው ሥራ ጋር በተያያዘ መልኩ ነው። መንፈስ ቅዱስ በብሉይ ኪዳን ዘመን በሁሉም ስፍራ የሚገኝ አምላካዊ ባሕርይ ሆኖ በዓለም ነበር። ቢሆንም ሰጰንጠቆስጤ ዕለት ወደ ዓለም የሚመጣ መሆኑ ተነግሯል። በዘመናችንም በዓለም ይኖራል። አንድ ቀን ግን ልክ እንደ ጰንጠቆስጤ ዕለት አመጣጡ ከዓለም ይለያል። ይህ የሚሆነው

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ፡- መውረዱ Read More »

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አካልነቱ

This entry is part 14 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ሀ. የአካልነቱ አስፈላጊነት  መንፈስ ቅዱስን በተመለከተ ሰሚሰጥ ትምህርት ውስጥ እበይት ከሆኑት እውነቶች መካከል በማንነቱ ሳይ ልዩ ትኩረት ሊደረግ ይገባል። ይህ የሚያስፈልግበት ምክንያት በአሁኑ ጊዜ መንፈስ ቅዱስ የሚሰማውን እንጂ (ዮሐ. 16፡13፤ ሐዋ. 13፡2) ከራሱ ወይም ስለ ራሱ የማይናገር መሆኑና ወደ ዓለም የመጣውም ክርስቶስን ሊያከብር በመሆኑ ነው (ዮሐ. 16፡14)። ከዚህ ጋር ሲነጻጸር አብም ሆነ ወልድ ከራሳቸው እንደሚናገሩ

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አካልነቱ Read More »

እግዚአብሔር ወልድ፡- ከቅዱሳኑ ጋር ስለመምጣቱ

This entry is part 13 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

በዚህ ምዕራፍ፥ ክርስቶስ ከቅዱሳኑ ጋር እና ለቅዱሳኑ መምጣቱን የሚያመለክተው ትምህርት ለአንዳንዶች ግር ይላቸዋል፥ ስለዚህ ልዩነታቸውን ለማጤን ሁለቱን ክንውኖች በጣምራ ማጥናቱ ተጎቢ ይሆናል።  ሀ. ከክርስቶስ ዳግም ምጽአት የሚቀድሙ ዓበይት ሁኔታዎች  ኋላ ከመጨረሻው ዘመን ትንቢት ጋር በተያያዘ መልኩ በምናደርገው ጥናት እንደምናገኘው፥ ቤተ ክርስቲያን መነጠቅና በክርስቶስ መንግሥቱን ለመመሥረት ዳግም መምጣት መካከል ያለው ጊዜ ግልጥ በሆኑ ሦስት ወቅቶች ተከፋፍሏል። 

እግዚአብሔር ወልድ፡- ከቅዱሳኑ ጋር ስለመምጣቱ Read More »