የሕይወት እንጀራ

ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

እግዚአብሔር ወልድ፡- ለቅዱሳኑ መምጣቱ

This entry is part 12 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ሀ. ያልተፈጸመ ትንቢት  በዚህ ምዕራፍ የተመረጠው አስተምህሮ እጅግ ጠቃሚ ከሆኑት ያልተፈጸመ ትንቢት ጉዳዮች አንዱ ነው። የዚህ ጽሑፍ አንባቢ ሊረዳው የሚገባ ነገር፥ ትንቢት እግዚአብሔር አስቀድሞ የተናገረውና በጽሑፍ የሰፈረ ታሪክ መሆኑን ነው። ስለዚህ እንደ ማንኛውም የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ይታመናል። መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ አንድ አራተኛ የሚሆነው ከፍሉ በትንቢት መልክ ነበር። ብዙው ትንቢት ተፈጽሟል፥ እያንዳንዱ ፍጻሜ ልክ በትንቢት እንደተነገረው […]

እግዚአብሔር ወልድ፡- ለቅዱሳኑ መምጣቱ Read More »

እግዚአብሔር ወልድ፡- ዕርገቱና የክህነት አገልግሎቱ

This entry is part 11 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ሀ. የክርስቶስ ዕርገት እውነትነት  በክርስቶስ መከበር ቅደም ተከተል ትንሣኤው የመጀመሪያው ሲሆን፥ ዕርገቱ ደግሞ ቀጣይ ዋና ነገር ነው። ይህ ማርቆስ 16፡19፤ ሉቃስ 24፡50፥51፤ የሐዋርያት ሥራ 1፡9-11 ውስጥ ተመዝግቧል።  ክርስቶስ በትክክለኛው ሁኔታ ከማረጉ በፊት ወደ ሰማይ ወጥቶ ነበር? የሚል ጥያቄ ይነሣል። ይህንም በተመለከተ ክርስቶስ ከሙታን ከተነሣ በኋላ፥ “እኔ ወደ አባቴና ወደ እባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁም በርጋለሁ”

እግዚአብሔር ወልድ፡- ዕርገቱና የክህነት አገልግሎቱ Read More »

እግዚአብሔር ወልድ፡ትንሣኤው

This entry is part 10 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ሀ. ትንሣኤ በብሉይ ኪዳን  የሰዎችን ሁሉ ትንሣኤና የኢየሱስ ክርስቶስን ትንሣኤ የሚያመለክት አስተምህሮ ብሉይ ኪዳን ውስጥ አለ። አስተምህሮው ቀደም ሲል ምናልባት በአብርሃም ዘመን ይኖር እንደነበር በሚገመተው ከኢዮብ ጊዜ ጀምሮ ነበር፤ ኢዮብ ሰእምነት መግለጫው እንዲህ ብሏል። “እኔን የሚቤዠኝ ሕያው እንደሆነ፥ ሰመጨረሻም ዘመን በምድር ላይ እንዲቆም፥ ይህ ቁርበቴም ከጠፋ በኋላ፥ በዚያን ጊዜ ከሥጋዬ ተለይቼ እግዚአብሔርን እንዳይ አውቃለሁ፥ እኔ

እግዚአብሔር ወልድ፡ትንሣኤው Read More »

እግዚአብሔር ወልድ፡የምትክነት ሞቱ

This entry is part 9 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ኢየሱስ ክርስቶስ የሞተው ለዓለም ሁሉ ኃጢአት መሥዋዕትነት መሆኑ በመጽሐፍ ቅዱስ ተገልጧል። በዚሁ መሠረት መጥምቁ ዮሐንስ ኢየሱስን ሲያስተዋውቅ፡- የዓለምን ሁሉ ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ” (ዮሐ. 1፡29) ብሏል። ኢየሱስ የሞተው ለሌሎች መሥዋዕትነትና ምትክነት ነው። “ምትክ” የሚለው ቃል በግልጥ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ባይሆንም፥ ኢየሱስ ክርስቶስ የኃጢአተኞች ምትክ የመሆኑ እውነት ግን በመጽሐፍ ቅዱስ በሚገባ ተረጋግጧል። ክርስቶስ በምትክነት ሞቱ የማይለካውን እግዚአብሔር

እግዚአብሔር ወልድ፡የምትክነት ሞቱ Read More »

እግዚአብሔር ወልድ፡- ሠግዎቱ

This entry is part 8 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

የክርስቶስን ሥጋ መልበስ በምናጤንበት ጊዜ ሁለት ዐበይት እውነቶችን ልብ ልንል ይገባል፡- 1) ክርስቶስ ፍጹም አምላክና ፍጹም ሰው ሆኗል፥ 2) ሥጋ ሲለብስ፥ ምንም እንኳን ክብሩን ቢተው፥ በምንም ሁኔታ መለኮትነቱን አልጣስም። ሥጋ በለበሰ ጊዜ መሠረታዊ የመስኮትነት ባሕርያቱን እንደያዞ ነው። ሙሉ መለኮትነቱና ፍጹም ሰብአዊነቱ ለመስቀል ላይ ሥራው አስፈላጊ ነበሩ። ሰው ባይሆን ኑሮ እይሞትም፥ እግዚአብሔር ባይሆን ኑሮ ደግሞ፥ ሞቱ

እግዚአብሔር ወልድ፡- ሠግዎቱ Read More »

እግዚአብሔር ወልድ፡ መለኮታዊነቱና ዘላለማዊነቱ

This entry is part 7 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

መጽሐፍ ቅዱስ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን ፍጹም ሰውና ፍጹም መለኮት አድርጎ ያቀርበዋል። በዚህ መሠረት እንደ ማንኛውም ሰው ነው፥ አይደለም። በዮሐንስ 1፡14፤ 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፡ 16 እና ዕብራውያን 2፡14-17 መሠረት፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሰው የተወለደ፥ በሰዎች መካከል የኖረ፥ የተሠቃየ እና የሞተ መሆኑ ተገልጧል። ኢየሱስ ክርስቶስ ከዘላለም በፊት የነበረ በመሆኑ፥ እንደ ሰው አለመሆኑን፥ በሰብአዊነቱ ኃጢአትን የማያውቅ መሆኑን፥ ሞቱ ለዓለም

እግዚአብሔር ወልድ፡ መለኮታዊነቱና ዘላለማዊነቱ Read More »

እግዚአብሔር አብ

This entry is part 6 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ሀ. አብ የመጀመሪያው አካል  አብ፥ ወልድ፥ መንፈስ ቅዱስን በሚገልጠው የሥላሴ ትምህርት፥ የመጀመሪያው አብ ይባላል። አብ፥ ወልድም ሆነ መንፈስ ቅዱስ በተናጠል ሥሉስ አይደሉም። ሥላሴ ሦስቱንም አካላት ይይዛል። ምንም እንኳ የአብ፥ የወልድና የመንፈስ ቅዱስ አስተምህሮ በብሉይ ኪዳን ሲሰጥና ይህ ቃል ለሥላሴ መጠሪያነት ያገለገለ ቢሆን፥ አዲስ ኪዳን ነው ሙሉውን አስተምህሮ የሚገልጠውና የሚያብራራው። አብ እንደ መራጭ፥ አፍቃሪና ለጋስ ተገልጧል።

እግዚአብሔር አብ Read More »

እግዚአብሔር ሥሉስ

This entry is part 5 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ሀ. በእግዚአብሔር ሕልውና ማመን  ከሰው የሚልቅና መለኮታዊ ሕልውና ያለው አካል መኖሩን ማመን በማንኛውም ባሕልና ሥልጣኔ ያለ ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት፥ ባንድ ወገን፥ ሰው ስለ ዓለማችንና ስለ ሰብአዊ ልምምድ የሚገለጥ አንድ ነገር መኖር አለበት፥ ይህን ለመግለጥም፥ ያ ከሰው የሚልቅ አካል ይቻለዋል ብሎ ስለሚመራመር ነው። ሰው በተፈጥሮ አስተዋይነቱ እንዲሁም ሃይማኖታዊ ተፈጥሮው ከርሱ የሚልቅ ሕልውና ወዳለው አካል የመድረስ

እግዚአብሔር ሥሉስ Read More »

መጽሐፍ ቅዱስ እንደ መለኮታዊ መገለጥ

This entry is part 4 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ሀ. የመለኮታዊ መገለጥ ዓይነቶች  መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔርን ሕልውና፥ ሥራዎቹንና ዕቅዶቹን ለመግለጫነት ነው የተጻፈው። ፍጹም ልዑል የሆነው አምላክ ራሱን ለፍጥረታቱ መግለጡ ተገቢ ሲሆን፥ ፍጥረትን የፈጠረበት ዓላማም ይሞላ ዘንድ ይህ አስፈላጊ ነበር። አእምሮ ያላቸው ፍጡራን በሙሉ ፈጣሪያቸውን ለማወቅ መሞከራቸው ትክክል ነው። የተፈጥሮ ከፍተኛ ደረጃ ሰው ከሆነ፥ ፈጣሪውን ለመገንዘብና ከርሱ ጋር አንድነት ለመፍጠር ከቻለ፥ ፈጣሪ ዓላማና ፍቃዱን እንዲህ

መጽሐፍ ቅዱስ እንደ መለኮታዊ መገለጥ Read More »

መጽሐፍ ቅዱስ፡- መልእክቱና ዓላማው

This entry is part 3 of 52 in the series ዋና ዋና የመጽሐፍ ቅዱስ ጭብጦች

ሀ. ኢየሱስ ክርስቶስ በመልእክትነት  ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የመጽሐፍ ቅዱስ ዋና መልእክት ነው። ስለሆነም የክርስቶስን ማንነትና የሥራውንም ፍጹምነት በሚመለከት በብዙ መንገዶች የቀረበውን መግለጫ በትክክል ለማወቅ የሚቻለው፥ መጽሐፍ ቅዱስን በማንበብ ነው። መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስተምረን፡-  1. ኢየሱስ ክርስቶስ ፈጣሪ ነው። የኦሪት ዘፍጥረት የመጀመሪያ ምዕራፎች እግዚአብሔር ዓለምን እንደፈጠረ የመዘገቡልን ሲሆን፥ ይህንንም “ኤሎሂም” በሚል የዕብራይስጥ ቃል ይገልጣሉ። ቃሉም አብን፥ ወልድን

መጽሐፍ ቅዱስ፡- መልእክቱና ዓላማው Read More »