ወደ ኤፌሶን ሰዎች

፲. የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ወደ ኤፌሶን ሰዎች ጥናት

  1. በክርስቶስ የሚገኝ መንፈሳዊ በረከት (ኤፌ. 1፡1-14)
  2. ጳውሎስ አማኞች እንደ እግዚአብሔር ልጆች ያላቸውን ስፍራ የበለጠ እንዲረዱ ጸለየ (ኤፌ. 1፡15-23)
  3. በእግዚአብሔር ጸጋ፥ ሙታን የነበሩ የእግዚአብሔር ጠላቶች ሕያዋን ሆነው ድነትን (ደኅንነትን) አግኝተዋል (ኤፌ. 2፡1-10)።
  4. በክርስቶስ አንድ መሆን (ኤፌ. 2፡11-22)
  5. ጳውሎስ ለአሕዛብ የተመረጠ ሐዋሪያ መሆኑ እና ለኤፌሶን ክርስቲያኖች የተደረገ ጸሎት (ኤፌ. 3፡1-21)
  6. በክርስቶስ አካል ያለ አንድነት (ኤፌ. 4፡1-16)
  7. እግዚአብሔር ልጆቹ በቅድስና በመመላለስ እርሱን እንዲመስሉ ይፈልጋል (ኤፌ. 4፡17-5፡20)።
  8. እግዚአብሔር የቤተሰብ አባላት እንዴት እንደሚዛመዱ ያብራራል (ኤፌ. 5፡21-6፡9)።
  9. እግዚአብሔር ልጆቹን ከሰይጣን ጥቃቶች ለማዳንና ድል-ነሺዎች እንዲሆኑ ለማገዝ መንፈሳዊ የጦር ዕቃዎችን ሰጥቷቸዋል (ኤፌ. 6፡10-24)
%d bloggers like this: