Site icon የሕይወት እንጀራ

መጽሐፍ ቅዱስ በውትድርና ሙያ ስለሚያገለግል ክርስቲያን ምን ይላል?

This entry is part 87 of 197 in the series በተደጋጋሚ የሚነሱ ጥያቄዎች (FAQs)

በተደጋጋሚ የሚነሱ ጥያቄዎች (FAQs)

አማላጅነት፦ ትርጉሙ፣ የክርስቶስ ዘላለማዊ ምልጃ እና የአማኞች ድርሻ

መጽሐፍ ቅዱስ፦ መለኮታዊ መነሻው፣ መዋቅሩና በአማኝ ሕይወት ውስጥ ያለው ኃይል

ቅዱሳን፦ ትርጉሙ፣ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቱና የቅድስና ሕይወት

ዲያብሎስ፦ ማንነቱ፣ ውድቀቱና በመስቀል ላይ የተሸነፈበት መለኮታዊ ድል

መላእክት፦ ማንነታቸው፣ ተግባራቸውና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሥርዓታቸው

ኢየሱስ ክርስቶስ፦ ማንነቱ፣ መለኮታዊ ሥራውና የመጽሐፍ ቅዱስ ምስክርነት

እምነት፦ ትርጉሙ፣ ምንጩና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኃይሉ

አማኑኤል፦ ትርጉሙ፣ ትንቢታዊ መሠረቱና መለኮታዊ ምስጢሩ

ወንጌል፦ ትርጉሙ፣ ማዕከላዊ ሐሳቡና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኃይሉ

እግዚአብሔር፦ ማንነቱ፣ መለኮታዊ ባሕርያቱና የመጽሐፍ ቅዱስ ምስክርነት

ጸጋ፦ ትርጉሙ፣ መገለጫዎቹና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቱ

ንስሐ፦ መንፈሳዊ ትርጉሙ፣ አስፈላጊነቱና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቱ

ጸሎት፦ መንፈሳዊ ትርጉሙ፣ አስፈላጊነቱና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቱ

ጾም፦ መንፈሳዊ ትርጉሙ፣ ዓላማውና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቱ

ድነት፦ ትርጉሙ፣ አስፈላጊነቱና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቱ

የክርስቶስ ደም፦ ሥነ-መለኮታዊ ትርጉምና የመጽሐፍ ቅዱስ ምስክርነት

ሰዎች የክርስቶስን መልእክት ሳይሰሙ ሊድኑ ይችላሉ? 

ለመሆኑ በመጨረሻው ሰዎች ሁሉ ይድናሉ ወይ? 

የሚሞቱ ሕፃናት ይድናሉ? 

ቅዱስ ቁርባንን መቀበል፥ ደኅንነት ያስገኛል? 

ደኅንነትን የመቀበል ጥያቄ፣ እምነትና ጥምቀት  

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 3 

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 2 

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫ እና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 1 

የደኅንነት በረከቶች – እንከብራለን ሲባል ምን ማለት ነው?  

ቅድስና 

ጉዲፈቻ (የማደጎ ልጅ) 

ጽድቅና ይቅርታ፥ ክፍል አንድ 

ከክርስቶስ ጋር መተባበር – ከክርስቶስ ጋር የመተባበር በረከቶች ምንድን ናቸው? 

ከክርስቶስ ጋር መተባበር – ከክርስቶስ ጋር መተባበር ማለት ምን ማለት ነው? 

ዳግም መወለድ፥ ክፍል 2 

ዳግም መወለድ፥ ክፍል 1 

እምነት ከታዛዥነት ጋር እንዴት ይዛመዳል? 

ወደ እግዚአብሔር መመለስ ወይም «መለወጥ» 

እምነት 

የመዳኛ መንገድ፡- ንስሐ እምነትና ወደ እግዚአብሔር መመለስ 

ስለ እግዚአብሔር ምርጫና ለደኅንነት ስለሚያደርገው ጥሪ ጥያቄዎች 

ይቅርታ የማይደረግበት ኃጢአት ምንድን ነው? 

አንዳንዱ ኃጢአት ከሌላው የባሰ ነውን? 

ሕፃናት በእርግጥ ኃጢአትን ለመሥራት ከደረሱበት ጊዜ በፊት የኃጢአት በደለኞች ይባላሉ? 

የደኅንነት አስፈላጊነት- ሰዎች ኃጢአተኛ በሆነ ባሕርይ ተወለዱ ማለት ምን ማለት ነው?

ኃጢአት ከየት መጣ? 

እግዚአብሔር በሉዓላዊነቱ የመረጣቸውን አበክሮ ይጠራቸዋል። 

እግዚአብሔር ለጥቂቶች ምሕረቱን ሊሰጥ ይመርጣል 

ወደ ደኅንነት መድረሻው መንገድ – የእግዚአብሔር ምርጫና የእግዚአብሔር ጥሪ 

ኢየሱስ በሞቱ በሰይጣን ላይ ታላቅ ድልን ተቀዳጅቷል – ክፍል ሁለት 

የኢየሱስ ሞት በሰይጣን ላይ ታላቅ ድልን አስገኝቷል- ክፍል አንድ 

ኢየሱስ የራሱ ሰዎች እንድንሆን ከኃጢአት ዋጀን

ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር አስታረቀን 

የኢየሱስ ሞት የእግዚአብሔርን ቅዱስ ቁጣ ለማርካት (ለማብረድ) የቀረበ መሥዋዕት ነው። 

ኢየሱስ ለኃጢአት ፍጹም የሆነ መሥዋዕት ሆነ፦ የአዲስ ኪዳን መፈጸም

የእግዚአብሔር ቅዱስነት የኃጢአትን መሥዋዕት ይሻል፡- የብሉይ ኪዳን ምሳሌ 

የደኅንነት ትርጉም፡- ከኃጢአትና ከኃጢአት ውጤቶች ሁሉ መዳን 

ኃጢአት በክርስቲያን ሕይወት ውስጥ 

ሁሉም ሰው የኃጢአት ተግባርን ፈጽሟል 

ሁላችንም ከአዳም ኃጢአት በደልን ወርሰናል

የኃጢአት ውጤት፡- ሞት 

የደኅንነት አስፈላጊነት – ኃጢአት ምንድን ነው? ክፍል አንድ 

ክርስቶስ እንደ መካከለኛና እንደ አማላጅ 

ኢየሱስ አሁን ያለው ባሕሪና አገልግሎቱ

የኢየሱስ ዕርገት (ከፍ ከፍ ማለት) 

የክርስቶስ ከፍ ከፍ ማለት (ዕርገት)

የኢየሱስ ሞት 

ኢየሱስ እና የእግዚአብሔር መንግሥት

ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ምሳሌያችን 

የክርስቶስ መቀባት

ኢየሱስ እንደ ጌታ 

በጳውሎስና በዮሐንስ መጻሕፍት ውስጥ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ መገለጹ 

የእግዚአብሔር ልጅ መለኮታዊ ነው። 

ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ስለ መሆኑ በብሉይና በወንጌላት ውስጥ 

ኢየሱስ የሰው ልጅ 

መሢሑ እንደ መድኅን 

መሢሑ እንደ ነቢይ 

መሢሑ እንደ ካህን 

መሢሑ እንደ ንጉሥ 

መሢሑ ኢየሱስ

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

በብሉይ ኪዳን የክርስቶስ ተምሳሌቶች

ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ዘመን ሲገለጥ (ቅድመ-ተሠገዎ)

በብሉይ ኪዳን ውስጥ የያህዌ መልአክ (ቅድመ- ተሠገዎ የክርስቶስ መገለጥ)

ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የተገለጠባቸው መልኮችና ምሳሌዎች

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ኢቢዮናውያን 

ስለ ተሠገዎ በዕብራውያን ምዕራፍ 2 

ከተስፋቢስነትህ ጋር ፊት ለፊት ተፋጠሃል?

መጽሐፍ ቅዱስ በውትድርና ሙያ ስለሚያገለግል ክርስቲያን ምን ይላል?

የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎቶች ክለሳ

የመንፈስ ቅዱስ ሁለተኛ ዋና ተግባሩ፡- ወደ ኢየሱስ ማመልከትና እርሱን እንድንመስል ማድረግ።

የመጀመሪያው የመንፈስ ቅዱስ ዋና ሥራ፡- ዘላለማዊው አምላክ በውስጣችን መኖሩ

በመንፈስ ቅዱስ መሞላትና መንፈሳዊ ብስለት

በመንፈስ ቅዱስ ለመሞላት የሚቀርቡ ቅድመ ሁኔታዎች

በመንፈስ ቅዱስ የመሞላት ማረጋገጫዎች

ከኤፌ 5፡18-20 በመንፈስ ቅዱስ ስላ መሞላት ምን ልንመለከት እንችላለን?

የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ምንድን ነው?

በመንፈስ ቅዱስ መሞላት

የመንፈሳዊ ስጦታዎች ትምህርት ማጠቃለያ

ስለ ተአምራትና ፈውሶች የሚሰጡ የተሳሳቱ አሳቦች

እግዚአብሔር ፈውስን የሚሰጥባቸው የተለያዩ አሠራሮች

ተአምራትና ፈውሶች በአዲስ ኪዳን

የብሉይ ኪዳን ተአምራትና አዲሱን ዘመን በተስፋ መመልከት

የመፈወስና ተአምራትን የማድረግ ስጦታዎች

የትንቢት ስጦታን ለመጠቀም መመሪያዎቹ ምን ምን ናቸው?

የእውነተኛና ሐሰተኛ ነቢያት ንጽጽር

የትንቢት ስጦታ ምንድን ነው?

ትንቢት ምንድን ነው? ነቢይስ?

በቤተ ክርስቱያን ውስጥ ስለሚመጣው ትንቢት ተጨማሪ አሳቦች

በልሳናት ስለመናገር ተጨማሪ ጉዳዮች (ክፍል 2) የተለያዩ ዓይነት ልሳናት አሉን?

በልሳናት ስለመናገር ተጨማሪ ጉዳዮች (ክፍል 1)

መንፈሳዊ ስጦታዎችና የማያምኑ ሰዎች (1ኛ ቆሮንቶስ 14፡20-40)

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 14፡1-19)

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 13)

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፡12-31 )

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፡4-11 )

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፡1-3)

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ጴጥሮስ 4፡7-11 )

መንፈሳዊ ስጦታ (ኤፌሶን 4፡1-16 )

መንፈሳዊ ስጦታ (ሮሜ 12፡1-8)

መንፈሳዊ ስጦታ ምንድን ነው?

ስለ መንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች መግቢያ

ሰይጣንን ድል የማድረግ የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎት

መንፈስ ቅዱስ የክርስቲያኖች ሕይወት ኢየሱስን እንዲመስል የሚሰጠው አገልግሎት

መንፈስ ቅዱስ እንድናመልክ ይረዳናል

የመንፈስ ቅዱስ አማኞችን ወደ እግዚአብሔር ፈቃድ የመምራት አገልግሎት

በመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና ልሳን በመናገር መካከል ያሉ ግንኙነቶች

በክርስቲያኖች መካከል ከፍተኛ ልዩነት የሚፈጥሩ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ክፍሎች (ክፍል 2)

በክርስቲያኖች መካከል ከፍተኛ ልዩነት የሚፈጥሩ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ክፍሎች (ክፍል 1)

የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና የመንፈስ ቅዱስ ሙላት (ክፍል ሦስት)

የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና የመንፈስ ቅዱስ ሙላት (ክፍል ሁለት)

የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና የመንፈስ ቅዱስ ሙላት (ክፍል አንድ)

በካሪዝማቲክ የሥነ መለኮት ትምህርት የሚገኙ ሚዛናዊ ያልሆኑ ነገሮች

ከካሪዝማቲክ ትምህርት ለቤተ ክርስቲያን የተረፉ መልካም ውጤቶች

የጰንጠቆስጤና የአንዳንድ ካሪዝማቲክ ክርስቲያኖች ዋና ትምህርቶች ምን ምን ናቸው?

የጴንጤቆስጤ ሥነ መለኮት ታሪክ

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በሰው ድነት (ደኅንነት) ውስጥ፤ ክፍል 3

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በሰው ድነት (ደኅንነት) ውስጥ፤ ክፍል 2

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በሰው ድነት (ደኅንነት) ውስጥ፤ ክፍል 1

በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ስለ መንፈስ ቅዱስ የተሰጡ ትምህርቶች አጠቃላይ መግለጫ (ሐዋ. 9-28)

በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ስለ መንፈስ ቅዱስ የተሰጡ ትምህርቶች አጠቃላይ መግለጫ (ሐዋ. 3-8 )

በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ስለ መንፈስ ቅዱስ የተሰጡ ትምህርቶች አጠቃላይ መግለጫ (ሐዋ. 1-2 )

በመጽሐፍ ቅዱስ እውነቶችና በአምልኮ ልምምዶች ውስጥ ያሉ ልዩነቶችን እንዴት መያዝ አለብን?

መንፈስ ቅዱስን በተመለከተ የተለያዩ መረዳቶች የሚታዩት ለምንድን ነው?

ክርስቲያኖች እንደ መንፈስ ቅዱስ ባሉ መሠረታዊ የክርስትና አስተምህሮዎች ላይ ባላቸው አመለካከት ልዩነት የሚያሳዩት ለምንድን ነው?

ኢየሱስ ስለ መንፈስ ቅዱስ ያስተማረው ትምህርት፤ ክፍል 2

ኢየሱስ ስለ መንፈስ ቅዱስ የሰጠው ትምህርት፤ ክፍል 1

መንፈስ ቅዱስ በጌታ ኢየሱስ ሕይወትና አገልግሎት ውስጥ

የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎት በወንጌላት

የብሉይ ኪዳን ነቢያት መሢሑ የሚመጣበትን ወቅትና የመንፈስ ቅዱስ አገልግሉት የሚለወጥበትን ጊዜ እስቀድመው አመልክተው ነበር

መንፈስ ቅዱስ ሰዎች የእግዚአብሔርን ቃል እንዲጽፉ በመምራት የሰጠው አገልግሎት

የእግዚአብሔርን ሕዝብ ይመሩ ዘንድ መሪዎችን ብቁ በማድረግ የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎት

መንፈስ ቅዱስ በብሉይ ኪዳን

መጽሐፍ ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ አምላክ መሆኑን ያሳየናልን?

መንፈስ ቅዱስ፤ ሦስተኛው የሥላሴ አካል

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ማን ነው?

የመንፈስ ቅዱስ ተምሳሌቶች

የመንፈስ ቅዱስ ስሞች

የመንፈስ ቅዱስ ዋና ኃላፊነቶች ምንና ምን ናቸው?

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የመንፈስ ቅዱስ ስፍራ

መንፈስ ቅዱስን ማወቅ

መጽሐፍ ቅዱስ ስለ መንፈስ ቅዱስ የምንረዳበት ምንጭ

ሥነ መለኮት ምንድን ነው?

ስለ መንፈስ ቅዱስ ለምን እናጠናለን?

መግቢያ

ጌታን እራት ለሚያስፈጽሙ መሪዎች አስተያየት

ክርስቲያኖች በጌታ እራት ላይ ያላቸው የግንዛቤ ልዩነት

አላግባብ የጌታን እራት ስለመውሰድ የተሰጡ ማስጠንቀቂያዎች

ቅዱስ ቁርባን (የጌታ እራት) ማለት ምን ማለት ነው?

የጌታ እራት ሥረ መሠረት

ስለ ጌታ እራት ኢየሱስ የሰጣቸውን በርካታ መመሪያዎች መገንዘብ አስፈላጊ ነው።

የጌታ እራት ሥርዓት እንዴት እንደ ተጀመረ?

«ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት»

የቤተ ክርስቲያን ንጥቀት ገለጣ (ዮሐ. 14፡1-3፤ 1ኛ ቆሮ. 15፡51-57፣ 1ኛ ተሰ. 4፡13-18)

መንግሥተ ሰማያትና የቅጣት ስፍራ

ትንሣኤዎች

የወደፊቱ ፍርድ

የዘመኑ መጨረሻ

የሺህ ዓመት ግዛት

የፍዳው ዘመን [Tribulation]

ስለ ወደፊቱ ጊዜ ያሉ መሠረታዊ አመለካከቶች

ቤተ ክርስቲያን መቼ ተጀመረች?

ዓለም-አቀፋዊት ቤተ ክርስቲያን

ጥምቀት

የጌታ እራት

የቤተ ክርስቲያን ሥርዓቶች

አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን

ቤተ ክርስቲያን በሚለው ፅንሰ አሳብ ውስጥ የሚካተተው ምንድነው?

የድነት (የደኅንነት) ቃላት

የአማኙ ዋስትና

በክርስቶስ ሞት የተገኙ አንዳንድ ጥቅሞች

የክርስቶስ ሞት

ምርጫ ምንን ያካትታል?

የሰው ኃጢአት

የሰው ልጅ ውድቀትና የታሪክ መለወጥ (ዘፍጥረት 3)

የሰው ተፈጥሮ፡- የሰው ባሕርይ

ስለ አጋንንት ትምህርት

ስለ ለይጣን ትምህርት

ስለ መላእክት ትምህርት

መጽሐፍ ቅዱስ በውትድርና ሙያ ስለማገልገል ብዙ መረጃዎች ቢይዝም አንድ ክርስቲያን በውትድርና ውስጥ ማገልገል እንዳለበት ወይም እንደሌለበት በቀጥታ አይገልጽም። ያም ሆኖ ግን ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ የተገለጹ የመጽሐፍ ቅዱስ ማስረጃዎችን ስንመረምር፣ የውትድርና ሙያ በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ በጣም የተከበረ ሙያ እንደሆነ እና እንዲህ ያለው አገልግሎት ከመጽሐፍ ቅዱሳዊው የዓለም አተያይ (biblical worldview) ጋር የማይጣረስ መሆኑን በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል።

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የመጀመርያው የውትድርና አገልግሎት ተጠቅሶ የምናነበው በብሉይ ኪዳን (ዘፍጥረት 14) ሲሆን በዚህ ስፍራ የአብርሃም የወንድም ልጅ የሆነው ሎጥ በኤላም ንጉሥ በኮሎዶጎምር እና በተባባሪዎቹ በተያዘበት ጊዜ፣ አብርሃም 318 የሰለጠኑ የቤተሰቡን ሰዎች ሰብስቦ ኤላማውያንን በመውጋት ሎጥን ለመርዳት በዘመተበት ጊዜ ነው። በዚህ ጦርነት ውስጥ የታጠቁ ሃይሎች ንፁሀንን የማዳን እና የመጠበቅ ስራ ሲሰሩ እናያለን።

እስራኤላውያን መደበኛ የጦር ሰራዊት ማደራጀት የጀመሩት እጅግ ዘግይተው ነበር፡፡ የዚህ ምክንያቱ ደግሞ “እግዚአብሔር ተዋጊያችን ነው፤ ያለ ጠንካራ ሰራዊታችን እርሱ ከጠላቶቻችን ይጠብቀናል” የሚል እምነታቸው ሊሆን እንደሚችል ብዙ የመጽሐፍ ቅዱስ ምሁራንን ያስማማል፡፡ በእስራኤል ውስጥ መደበኛ ሰራዊት መፈጠር የጀመረው፣ ጠንካራ የተማከለ የፖለቲካ ስርዓት ከዘረጋ በኋላ በሳኦል፣ በዳዊት እና በሰሎሞን  ዘመን ነው። የመጀመሪያውን መደበኛና ቋሚ ሰራዊት የመሰረተው ንጉሥ ሳኦል ነበር (1ሳሙ.13፡2፤ 24፡2፤ 26፡2)።

ሳኦል የጀመረውን ዳዊት ቀጠለ። ዳዊት ለእርሱ ብቻ ታማኝ የሆኑ ወታደሮችን በመቅጠር የሠራዊቱን ቁጥር ጨመረ (2ሳሙ 15፡19-22)፤ የሠራዊቱንም ቀጥተኛ አመራር ለዋና አዛዥ ለኢዮአብ ሰጠ። የሰሎሞን የንግስና ዘመን ምንም እንኳ ሰላማዊ የነበረ ቢሆንም፣ ሠራዊቱን ለማስፋትና ለማጠናከር ሰረገሎችንና ፈረሰኞችን ይጨመር እንደነበር በ1 ነገ 10፡26 ውስጥ ተጠቅሷል። ይህ መደበኛ ጦር የሰሎሞንን ሞት ተከትሎ እስራኤል ለሁለት ስትከፈል ቢከፈልም እስከ 586 ዓ.ዓ.ማለትም እስራኤል (ይሁዳ) እንደ ፖለቲካ አካል ሕልውናዋ እስካቆመበት ጊዜ ድረስ ቆይቶ ነበር።

ወደ አዲስ ኪዳን ስንመጣ (በማቴዎስ 8፡5-13) ላይ በተጠቀሰው ታሪክ ውስጥ አንድ ሮማዊ የመቶ አለቃ ከኢየሱስ ጋር ባደረገው ንግግር፣ ወታደሩ ስለ ስልጣን ተዋረድ ያለውን ግልጽ ግንዛቤ እና በኢየሱስ ላይ የነበረውን እምነት እናነባለን። በዚህ ታሪክ ውስጥ ኢየሱስ የመቶ አለቃውን የውትድርና ሙያ ሲነቅፍም ሆነ ሲያወግዝ አንመለከትም። ከዚህ በተጨማሪ፣ በአዲስ ኪዳን ውስጥ የተጠቀሱ ብዙ ክርስቲያን የመቶ አለቆች- ፈሪሃ አምላክ ያላቸው እና መልካም ሥነ ምግባር ያላቸው ሰዎች በሚል ተወድሰው እናነባለን (ማቴዎስ 8:5፤ 27:54፤ ማር. 15:39-45፤ ሉቃስ 7:2፤ 23:47፤ የሐዋርያት ሥራ 10፡1፤ 21:32፤ 28:16)፡፡ በአዲስ ኪዳን ውስጥ የውትድርና ሙያ ስነልቦና እና የጦር መሣሪያዎቹ ለመንፈሳዊ መርሆች ማብራሪያ በመሆን ሙያው ክቡር ስለመሆኑ እናነባለን  (ፊልጵስዩስ 2፡25፣ ኤፌሶን 6፡10-20)፡፡ 

እናም፣ አገራቸውን በመልካም ሥነ ምግባር፣ በቁርጠኝነት እና በክብር የሚያገለግሉ ክርስቲያን ወንዶችና ሴቶች የሚያከናውኑት የዜግነት ግዴታ በሉዓላዊው አምላካችን የተከበረና የተወደሰ ስለ መሆኑን እርግጠኛ ሆነን መናገር እንችላለን። በመሆኑም፣ ውትድርናን ጨምሮ በሌሎች የጸጥታና ደህንነት መዋቅሮች ውስጥ ሕይወታቸውን ለአደጋ አጋልጠው ዜጎችን ከስርኣተ-አልበኝነት (ሮሜ 13፡1-4፣ 1ኛ ጴጥሮስ 2፡13-15)፣ ከዝርፊያ፣ ከአስገድዶ መደፈር፣ ከስደት፣ ከወረራ ወዘተ ለሚጠብቁ ወታደሮች ክብርና ምስጋና ይገባቸዋል።

አዳነው ዲሮ ዳባ

በተደጋጋሚ የሚነሱ ጥያቄዎች (FAQs)

ከተስፋቢስነትህ ጋር ፊት ለፊት ተፋጠሃል? የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎቶች ክለሳ
Exit mobile version