Site icon የሕይወት እንጀራ

አንዳንዱ ኃጢአት ከሌላው የባሰ ነውን? 

This entry is part 39 of 197 in the series በተደጋጋሚ የሚነሱ ጥያቄዎች (FAQs)

በተደጋጋሚ የሚነሱ ጥያቄዎች (FAQs)

አማላጅነት፦ ትርጉሙ፣ የክርስቶስ ዘላለማዊ ምልጃ እና የአማኞች ድርሻ

መጽሐፍ ቅዱስ፦ መለኮታዊ መነሻው፣ መዋቅሩና በአማኝ ሕይወት ውስጥ ያለው ኃይል

ቅዱሳን፦ ትርጉሙ፣ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቱና የቅድስና ሕይወት

ዲያብሎስ፦ ማንነቱ፣ ውድቀቱና በመስቀል ላይ የተሸነፈበት መለኮታዊ ድል

መላእክት፦ ማንነታቸው፣ ተግባራቸውና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ሥርዓታቸው

ኢየሱስ ክርስቶስ፦ ማንነቱ፣ መለኮታዊ ሥራውና የመጽሐፍ ቅዱስ ምስክርነት

እምነት፦ ትርጉሙ፣ ምንጩና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኃይሉ

አማኑኤል፦ ትርጉሙ፣ ትንቢታዊ መሠረቱና መለኮታዊ ምስጢሩ

ወንጌል፦ ትርጉሙ፣ ማዕከላዊ ሐሳቡና መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኃይሉ

እግዚአብሔር፦ ማንነቱ፣ መለኮታዊ ባሕርያቱና የመጽሐፍ ቅዱስ ምስክርነት

ጸጋ፦ ትርጉሙ፣ መገለጫዎቹና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቱ

ንስሐ፦ መንፈሳዊ ትርጉሙ፣ አስፈላጊነቱና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቱ

ጸሎት፦ መንፈሳዊ ትርጉሙ፣ አስፈላጊነቱና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቱ

ጾም፦ መንፈሳዊ ትርጉሙ፣ ዓላማውና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቱ

ድነት፦ ትርጉሙ፣ አስፈላጊነቱና መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቱ

የክርስቶስ ደም፦ ሥነ-መለኮታዊ ትርጉምና የመጽሐፍ ቅዱስ ምስክርነት

ሰዎች የክርስቶስን መልእክት ሳይሰሙ ሊድኑ ይችላሉ? 

ለመሆኑ በመጨረሻው ሰዎች ሁሉ ይድናሉ ወይ? 

የሚሞቱ ሕፃናት ይድናሉ? 

ቅዱስ ቁርባንን መቀበል፥ ደኅንነት ያስገኛል? 

ደኅንነትን የመቀበል ጥያቄ፣ እምነትና ጥምቀት  

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 3 

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 2 

የዘላለማዊ ዋስትና ማረጋገጫ እና የእግዚአብሔር ቅዱሳን ጽናት፥ ክፍል 1 

የደኅንነት በረከቶች – እንከብራለን ሲባል ምን ማለት ነው?  

ቅድስና 

ጉዲፈቻ (የማደጎ ልጅ) 

ጽድቅና ይቅርታ፥ ክፍል አንድ 

ከክርስቶስ ጋር መተባበር – ከክርስቶስ ጋር የመተባበር በረከቶች ምንድን ናቸው? 

ከክርስቶስ ጋር መተባበር – ከክርስቶስ ጋር መተባበር ማለት ምን ማለት ነው? 

ዳግም መወለድ፥ ክፍል 2 

ዳግም መወለድ፥ ክፍል 1 

እምነት ከታዛዥነት ጋር እንዴት ይዛመዳል? 

ወደ እግዚአብሔር መመለስ ወይም «መለወጥ» 

እምነት 

የመዳኛ መንገድ፡- ንስሐ እምነትና ወደ እግዚአብሔር መመለስ 

ስለ እግዚአብሔር ምርጫና ለደኅንነት ስለሚያደርገው ጥሪ ጥያቄዎች 

ይቅርታ የማይደረግበት ኃጢአት ምንድን ነው? 

አንዳንዱ ኃጢአት ከሌላው የባሰ ነውን? 

ሕፃናት በእርግጥ ኃጢአትን ለመሥራት ከደረሱበት ጊዜ በፊት የኃጢአት በደለኞች ይባላሉ? 

የደኅንነት አስፈላጊነት- ሰዎች ኃጢአተኛ በሆነ ባሕርይ ተወለዱ ማለት ምን ማለት ነው?

ኃጢአት ከየት መጣ? 

እግዚአብሔር በሉዓላዊነቱ የመረጣቸውን አበክሮ ይጠራቸዋል። 

እግዚአብሔር ለጥቂቶች ምሕረቱን ሊሰጥ ይመርጣል 

ወደ ደኅንነት መድረሻው መንገድ – የእግዚአብሔር ምርጫና የእግዚአብሔር ጥሪ 

ኢየሱስ በሞቱ በሰይጣን ላይ ታላቅ ድልን ተቀዳጅቷል – ክፍል ሁለት 

የኢየሱስ ሞት በሰይጣን ላይ ታላቅ ድልን አስገኝቷል- ክፍል አንድ 

ኢየሱስ የራሱ ሰዎች እንድንሆን ከኃጢአት ዋጀን

ኢየሱስ ከእግዚአብሔር ጋር አስታረቀን 

የኢየሱስ ሞት የእግዚአብሔርን ቅዱስ ቁጣ ለማርካት (ለማብረድ) የቀረበ መሥዋዕት ነው። 

ኢየሱስ ለኃጢአት ፍጹም የሆነ መሥዋዕት ሆነ፦ የአዲስ ኪዳን መፈጸም

የእግዚአብሔር ቅዱስነት የኃጢአትን መሥዋዕት ይሻል፡- የብሉይ ኪዳን ምሳሌ 

የደኅንነት ትርጉም፡- ከኃጢአትና ከኃጢአት ውጤቶች ሁሉ መዳን 

ኃጢአት በክርስቲያን ሕይወት ውስጥ 

ሁሉም ሰው የኃጢአት ተግባርን ፈጽሟል 

ሁላችንም ከአዳም ኃጢአት በደልን ወርሰናል

የኃጢአት ውጤት፡- ሞት 

የደኅንነት አስፈላጊነት – ኃጢአት ምንድን ነው? ክፍል አንድ 

ክርስቶስ እንደ መካከለኛና እንደ አማላጅ 

ኢየሱስ አሁን ያለው ባሕሪና አገልግሎቱ

የኢየሱስ ዕርገት (ከፍ ከፍ ማለት) 

የክርስቶስ ከፍ ከፍ ማለት (ዕርገት)

የኢየሱስ ሞት 

ኢየሱስ እና የእግዚአብሔር መንግሥት

ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ምሳሌያችን 

የክርስቶስ መቀባት

ኢየሱስ እንደ ጌታ 

በጳውሎስና በዮሐንስ መጻሕፍት ውስጥ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ መገለጹ 

የእግዚአብሔር ልጅ መለኮታዊ ነው። 

ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ ስለ መሆኑ በብሉይና በወንጌላት ውስጥ 

ኢየሱስ የሰው ልጅ 

መሢሑ እንደ መድኅን 

መሢሑ እንደ ነቢይ 

መሢሑ እንደ ካህን 

መሢሑ እንደ ንጉሥ 

መሢሑ ኢየሱስ

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

የሚመጣው መሢሕ ትንቢቶችና ተስፋዎች 

በብሉይ ኪዳን የክርስቶስ ተምሳሌቶች

ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ዘመን ሲገለጥ (ቅድመ-ተሠገዎ)

በብሉይ ኪዳን ውስጥ የያህዌ መልአክ (ቅድመ- ተሠገዎ የክርስቶስ መገለጥ)

ክርስቶስ በብሉይ ኪዳን ውስጥ የተገለጠባቸው መልኮችና ምሳሌዎች

በጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የተሠገዎ ታሪክ፣ ኢቢዮናውያን 

ስለ ተሠገዎ በዕብራውያን ምዕራፍ 2 

ከተስፋቢስነትህ ጋር ፊት ለፊት ተፋጠሃል?

መጽሐፍ ቅዱስ በውትድርና ሙያ ስለሚያገለግል ክርስቲያን ምን ይላል?

የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎቶች ክለሳ

የመንፈስ ቅዱስ ሁለተኛ ዋና ተግባሩ፡- ወደ ኢየሱስ ማመልከትና እርሱን እንድንመስል ማድረግ።

የመጀመሪያው የመንፈስ ቅዱስ ዋና ሥራ፡- ዘላለማዊው አምላክ በውስጣችን መኖሩ

በመንፈስ ቅዱስ መሞላትና መንፈሳዊ ብስለት

በመንፈስ ቅዱስ ለመሞላት የሚቀርቡ ቅድመ ሁኔታዎች

በመንፈስ ቅዱስ የመሞላት ማረጋገጫዎች

ከኤፌ 5፡18-20 በመንፈስ ቅዱስ ስላ መሞላት ምን ልንመለከት እንችላለን?

የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ምንድን ነው?

በመንፈስ ቅዱስ መሞላት

የመንፈሳዊ ስጦታዎች ትምህርት ማጠቃለያ

ስለ ተአምራትና ፈውሶች የሚሰጡ የተሳሳቱ አሳቦች

እግዚአብሔር ፈውስን የሚሰጥባቸው የተለያዩ አሠራሮች

ተአምራትና ፈውሶች በአዲስ ኪዳን

የብሉይ ኪዳን ተአምራትና አዲሱን ዘመን በተስፋ መመልከት

የመፈወስና ተአምራትን የማድረግ ስጦታዎች

የትንቢት ስጦታን ለመጠቀም መመሪያዎቹ ምን ምን ናቸው?

የእውነተኛና ሐሰተኛ ነቢያት ንጽጽር

የትንቢት ስጦታ ምንድን ነው?

ትንቢት ምንድን ነው? ነቢይስ?

በቤተ ክርስቱያን ውስጥ ስለሚመጣው ትንቢት ተጨማሪ አሳቦች

በልሳናት ስለመናገር ተጨማሪ ጉዳዮች (ክፍል 2) የተለያዩ ዓይነት ልሳናት አሉን?

በልሳናት ስለመናገር ተጨማሪ ጉዳዮች (ክፍል 1)

መንፈሳዊ ስጦታዎችና የማያምኑ ሰዎች (1ኛ ቆሮንቶስ 14፡20-40)

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 14፡1-19)

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 13)

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፡12-31 )

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፡4-11 )

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፡1-3)

መንፈሳዊ ስጦታ (1ኛ ጴጥሮስ 4፡7-11 )

መንፈሳዊ ስጦታ (ኤፌሶን 4፡1-16 )

መንፈሳዊ ስጦታ (ሮሜ 12፡1-8)

መንፈሳዊ ስጦታ ምንድን ነው?

ስለ መንፈስ ቅዱስ ስጦታዎች መግቢያ

ሰይጣንን ድል የማድረግ የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎት

መንፈስ ቅዱስ የክርስቲያኖች ሕይወት ኢየሱስን እንዲመስል የሚሰጠው አገልግሎት

መንፈስ ቅዱስ እንድናመልክ ይረዳናል

የመንፈስ ቅዱስ አማኞችን ወደ እግዚአብሔር ፈቃድ የመምራት አገልግሎት

በመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና ልሳን በመናገር መካከል ያሉ ግንኙነቶች

በክርስቲያኖች መካከል ከፍተኛ ልዩነት የሚፈጥሩ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ክፍሎች (ክፍል 2)

በክርስቲያኖች መካከል ከፍተኛ ልዩነት የሚፈጥሩ የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ክፍሎች (ክፍል 1)

የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና የመንፈስ ቅዱስ ሙላት (ክፍል ሦስት)

የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና የመንፈስ ቅዱስ ሙላት (ክፍል ሁለት)

የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀትና የመንፈስ ቅዱስ ሙላት (ክፍል አንድ)

በካሪዝማቲክ የሥነ መለኮት ትምህርት የሚገኙ ሚዛናዊ ያልሆኑ ነገሮች

ከካሪዝማቲክ ትምህርት ለቤተ ክርስቲያን የተረፉ መልካም ውጤቶች

የጰንጠቆስጤና የአንዳንድ ካሪዝማቲክ ክርስቲያኖች ዋና ትምህርቶች ምን ምን ናቸው?

የጴንጤቆስጤ ሥነ መለኮት ታሪክ

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በሰው ድነት (ደኅንነት) ውስጥ፤ ክፍል 3

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በሰው ድነት (ደኅንነት) ውስጥ፤ ክፍል 2

የመንፈስ ቅዱስ ሥራ በሰው ድነት (ደኅንነት) ውስጥ፤ ክፍል 1

በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ስለ መንፈስ ቅዱስ የተሰጡ ትምህርቶች አጠቃላይ መግለጫ (ሐዋ. 9-28)

በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ስለ መንፈስ ቅዱስ የተሰጡ ትምህርቶች አጠቃላይ መግለጫ (ሐዋ. 3-8 )

በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ውስጥ ስለ መንፈስ ቅዱስ የተሰጡ ትምህርቶች አጠቃላይ መግለጫ (ሐዋ. 1-2 )

በመጽሐፍ ቅዱስ እውነቶችና በአምልኮ ልምምዶች ውስጥ ያሉ ልዩነቶችን እንዴት መያዝ አለብን?

መንፈስ ቅዱስን በተመለከተ የተለያዩ መረዳቶች የሚታዩት ለምንድን ነው?

ክርስቲያኖች እንደ መንፈስ ቅዱስ ባሉ መሠረታዊ የክርስትና አስተምህሮዎች ላይ ባላቸው አመለካከት ልዩነት የሚያሳዩት ለምንድን ነው?

ኢየሱስ ስለ መንፈስ ቅዱስ ያስተማረው ትምህርት፤ ክፍል 2

ኢየሱስ ስለ መንፈስ ቅዱስ የሰጠው ትምህርት፤ ክፍል 1

መንፈስ ቅዱስ በጌታ ኢየሱስ ሕይወትና አገልግሎት ውስጥ

የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎት በወንጌላት

የብሉይ ኪዳን ነቢያት መሢሑ የሚመጣበትን ወቅትና የመንፈስ ቅዱስ አገልግሉት የሚለወጥበትን ጊዜ እስቀድመው አመልክተው ነበር

መንፈስ ቅዱስ ሰዎች የእግዚአብሔርን ቃል እንዲጽፉ በመምራት የሰጠው አገልግሎት

የእግዚአብሔርን ሕዝብ ይመሩ ዘንድ መሪዎችን ብቁ በማድረግ የመንፈስ ቅዱስ አገልግሎት

መንፈስ ቅዱስ በብሉይ ኪዳን

መጽሐፍ ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ አምላክ መሆኑን ያሳየናልን?

መንፈስ ቅዱስ፤ ሦስተኛው የሥላሴ አካል

እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ማን ነው?

የመንፈስ ቅዱስ ተምሳሌቶች

የመንፈስ ቅዱስ ስሞች

የመንፈስ ቅዱስ ዋና ኃላፊነቶች ምንና ምን ናቸው?

በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የመንፈስ ቅዱስ ስፍራ

መንፈስ ቅዱስን ማወቅ

መጽሐፍ ቅዱስ ስለ መንፈስ ቅዱስ የምንረዳበት ምንጭ

ሥነ መለኮት ምንድን ነው?

ስለ መንፈስ ቅዱስ ለምን እናጠናለን?

መግቢያ

ጌታን እራት ለሚያስፈጽሙ መሪዎች አስተያየት

ክርስቲያኖች በጌታ እራት ላይ ያላቸው የግንዛቤ ልዩነት

አላግባብ የጌታን እራት ስለመውሰድ የተሰጡ ማስጠንቀቂያዎች

ቅዱስ ቁርባን (የጌታ እራት) ማለት ምን ማለት ነው?

የጌታ እራት ሥረ መሠረት

ስለ ጌታ እራት ኢየሱስ የሰጣቸውን በርካታ መመሪያዎች መገንዘብ አስፈላጊ ነው።

የጌታ እራት ሥርዓት እንዴት እንደ ተጀመረ?

«ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት»

የቤተ ክርስቲያን ንጥቀት ገለጣ (ዮሐ. 14፡1-3፤ 1ኛ ቆሮ. 15፡51-57፣ 1ኛ ተሰ. 4፡13-18)

መንግሥተ ሰማያትና የቅጣት ስፍራ

ትንሣኤዎች

የወደፊቱ ፍርድ

የዘመኑ መጨረሻ

የሺህ ዓመት ግዛት

የፍዳው ዘመን [Tribulation]

ስለ ወደፊቱ ጊዜ ያሉ መሠረታዊ አመለካከቶች

ቤተ ክርስቲያን መቼ ተጀመረች?

ዓለም-አቀፋዊት ቤተ ክርስቲያን

ጥምቀት

የጌታ እራት

የቤተ ክርስቲያን ሥርዓቶች

አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን

ቤተ ክርስቲያን በሚለው ፅንሰ አሳብ ውስጥ የሚካተተው ምንድነው?

የድነት (የደኅንነት) ቃላት

የአማኙ ዋስትና

በክርስቶስ ሞት የተገኙ አንዳንድ ጥቅሞች

የክርስቶስ ሞት

ምርጫ ምንን ያካትታል?

የሰው ኃጢአት

የሰው ልጅ ውድቀትና የታሪክ መለወጥ (ዘፍጥረት 3)

የሰው ተፈጥሮ፡- የሰው ባሕርይ

ስለ አጋንንት ትምህርት

ስለ ለይጣን ትምህርት

ስለ መላእክት ትምህርት

አንዳንድ ክርስቲያኖች ኃጢአትን የምር መጥፎ የሆኑና እምብዛም መጥፎ ያይደሉ በማለት ይከፋፍሏቸዋል። በዚሁ ሁኔታ አንዳንዶቹ ኃጢአቶች የእግዚአብሔር ካባድ ቅጣት እንደሚያስፈልጋቸው ሌች ደግሞ ይህን ያህል የማያስቀጡ አድርገው ይመለከቷቸዋል። ይህ ብቻ አይደለም፥ አንዳንደ ኃጢአቶች ደኅንነትን የሚያሳጡዋቸው ሆነው ሲታዩዋቸው፥ ሌሎች የኃጢአት ዓይነቶች ደግሞ ደኅንነትን የማያሳጡዋቸው መስለዉ ይታዩዋቸዋል። ይሁንና አንዳንድ ኃጢአቶች ከሌሎቹ ይልቅ የባሱ ናቸው? 

2.1 ኃጢአቶች ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እኩል በደለኞች ያደርጉናል። 

ጥያቄ፡– ገላ 3፡10 እና ያዕ. 2፡10 እንብብ። ከትእዛዛቱ መካከል አንዱን እንኳን በማይታዘዙት ላይ ምን ደረሰባቸው? 

መጽሐፍ ቅዱስ ኃጢአቶች ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እኩል በደለኞች እንደሚያደርጉን ያስተምረናል። አንድ ኃጢአት ምንም ያህል ትንሽ ቢሆንም የኃጢአትን ቅጣት ያመጣብናል። ገላ. 3፡10 ከሕጎች አንዱን ያፈረሰ ሰው የተረገመ ነው ይላል። ያዕ. 2፡10 ደግሞ ከሕግ ትእዛዛት አንዲቱን ያጎደለ መላውን ያፈረሰ በደለኛ ሆኖ ይቆጠራል ይላል። በዚህ አኳኋን ኃጢአት ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት በደለኛ ያደርገናል። 

2.2 አንዳንድ ኃጢአቶች ከሌሎቹ ይልቅ ከእግዚአብሔርና ከሌሎችም ሰዎች ጋር ያሉንን ግንኙነቶች በበለጠ ይጎዱዋቸዋል። 

ጥያቄ፡- ሕዝ 8፡6 አንብብ። እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን ምን ታያለህ አለው?

ጥያቄ፡- ዮሐ 19፡11 አንብብ። ኢየሱስ ለጴንጤናዊው ጲላጦስ አሳልፈው ስለ ሰጡት ምን አለ? 

ጥያቄ፡- ማቴ. 23፡23 አንብብ። ኢየሱስ ፍርድን፥ ምሕረትን እና ታማኝነትን ምን ብሎ ጠራ? 

ጥያቄ፡- ሉቃስ 10፡10 አንብብ። የትኞቹ ከተሞች የከፋ ቅጣትን ይቀበላሉ? ለምን? 

ጥያቄ፡- ሉቃስ 12፡42-48 አንብብ። ሀ) የጌታውን ፈቃድ እያወቀ በማይፈጽም አገልጋይ ላይ ምን ይደርስበታል? ለ) የጌታውን ፈቃድ በሚያውቀውና በሚያደርገው እገልጋይ ላይላ ምን ይደርስበታል? 

ጥያቄ፡- ያዕ. 3፡1 አንብብ። የእግዚአብሔርን ቃል በሚያስተምሩት ላይ ምን ይደርሳል? 

ኃጢአቶች ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት በደለኛች የሚያደርጉን ሲሆን፥ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስንመለከት አንዳንድ ኃጢአቶች ከሌሎቹ ብሰው የሚታዩበት ሁኔታ ያለ ይመስላል። እግዚአብሔር ለሕዝቅኤል፥ ካየው የበለጠ እጅግ አስነዋሪ የሆነ ነገር ገና እንደሚያይ ነግሮታል (ሕዝ. 8፡6)። ኢየሱስም ለጴንጤናዊው ጲላጦስ አሳልፈው ስለ ሰጡት ሲናገር፥ አሳልፈው የሰጡት ከጲላጦስ የባለ ኃጢአት እንደሚያደርጉ አስጠንቅቆአቸዋል (ዮሐ 19፡1)። እንዲሁም፥ ከሕግ ውስጥ ፍርድ፥ ምሕረትና ታማኝነት ዋና ቁም ነገሮች ናቸው ብሏል (ማቴ. 23፡23)። በዚህም ኢየሱስ፥ አንዳንድ ኃጢአቶችን ከሌሎች የበለጠ የሚከብዱ መሆናቸውን ሊያስገነዝበን አንዳንዶቹ የሕግ ትእዛዛትም ከሌሎቹ የተለዩ ናቸው። በሉቃስ 10፡10-5 ውስጥ እንደተጻፈው የቅፍርናሆምንና የቤተ ሳይዳን ከተሞች ከሰዶም፥ ከጢሮስና ከሊዶን ከተሞች የበለጠ ቅጣት እንደሚደርስባቸው ኢየሱስ ፈርዶባቸዋል። የበለጠ ቅጣትን የሚቀበሉበትም ምክንያት ከሌሎቹ ከተሞች ይልቅ እነዚህኞቹ በኢየሱስና በሠራቸው ተአምራት ውስጥ እግዚአብሔርን በላቀ መገለጥ ስላዩት ነው። ከእግዚአብሔር ታላቅ መገለጥ ሲመጣ እያዩ ኃጢአት የሚሠሩ ሰዎች በአነስተኛ መገለጥ ውስጥ ሆነው ኃጢአት ከሚሠሩት የበለጠ በደል ይፈጽማሉ። በሉቃስ 12፡42-48 ውስጥ ኢየሱስ በምሳሌ የእግዚአብሔርን ፈቃድ እያወቁ የማያደርጉት የእግዚአብሔርን ፈቃድ ካለማወቃቸው የተነሣ ከማያደርጉት የበለጠ ቅጣት እንደሚደርስባቸው ገልጾአል። እያወቁ በድፍረት ኃጢአት የሚሠሩ ሰዎች ምንም እንኳን ኃጢአት እንደ ፈጸሙ ቢገነዘቡም የባሰ ኃጢአት ያደርጋሉ። 

እንደዚሁም አንዳንድ ኃጢአቶች የእግዚአብሔርን ስም የሚያጎድፉ ወይም ራሳችንና ሌሎች አማኞችን ጭምር የሚጎዱ ከሆኑ ከሌሎች ይልቅ ክብደት የሚሰጣቸው ወይም የባሱ ሆነው የሚቆጠሩ ይመስላሉ። 

ጥያቄ፡- አንዳንድ ኃጢአቶች በእግዚአብሔር፥ በራሳችንና በሌሎች ሰዎች ላይ ትልቅ ጉዳትን እንዴት እንደሚያመጡ ምሳሌ ጠቅሳችሁ ጻፉ። 

አንዳንድ የኃጢአት ዓይነቶች ከሌሎች በበለጠ እግዚአብሔርንና ስሙን፥ እኛንና ሌሎችን ይጎዳሉ። ለምሳሌ ያህል፥ አንድ ሰው የጎረቤቱን መኪና ቢመኝ የእርሱ ያልሆነውን ተመኝቷል እና በደለኛ ይሆናል። ነገር ግን ያንን መኪና ቢሰርቅ የባሰ ኃጢአት ይሠራል። ምክንያቱም በእግዚአብሔር ስም ላይ ትልቁ ሐፍረትን በጎረቤቱም ላይ ጉዳትን ያደርሳልና ነው። እንዲሁም አንድ ሰው ሚስቱ ያልሆነችውን ሴት ለግብረ ሥጋ ቢመኛት፥ ኃጢአት ስለሚሆንበት በእግዚአብሔር ዘንድ በደለኛ ይሆናል። ነገር ግን ከሴትዮዋ ጋር የተረጋገጠ ግብረ ሥጋ ግንኙነት ቢያደርግ፥ የባሰ ኃጢአት ያደርጋል። ምክንያቱም እርስዋን አሳስቶ ኃጢአት እንድትሠራ ከማድረጉም በላይ፥ የእግዚአብሔርንም ስም የሚያረክስ ተግባር ፈጽሟልና ነው። አግብቶ ከሆነ ደግሞ ሚስቱን፥ ልጆቹንና ትዳሩን ይጎዳል። ሴትዮዋም ያገባች ከሆነች ደግሞ ባለቤትዋን፣ ልጆቿንና ጋብቻዋን ትጎዳለች። እርሱም ሆነ ሴትዮዋ ሁለቱም ያላገቡ ከሆኑ ይህ ተግባር የወደፊት የጋብቻ ዕድላቸውን ያበላሻል። ጳውሎስ የግብረ ሥጋ ኃጢአት የሰውን አካል የሚያረክስ ከመሆኑም በላይ ከእግዚአብሔር ጋር የሚኖረንን አንድነት የሚያበላሽ መሆኑን ሰፋ አድርጎ አስተምሯል (1ኛ ቆሮ. 6፡15-18)። ስለዚህ አንዳንዶቹ ኃጢአቶች የእግዚአብሔርን ስም፥ ኃጢአት የሚሠራውን ሰውና ሌሎች ሰዎችንም ስለሚጎዱ ከሌሎች ኃጢአቶች የባሱ ናቸው። 

በተጨማሪም፥ እግዚአብሔር በተለይ ክርስቲያን መሪዎችን በኃጢአታቸው ይጠይቃቸዋል። ያዕቆብ 3፡1 የእግዚአብሔርን ቃል የሚያስተምሩ መምህራን የባሰ ፍርድ እንደሚቀበሉ ያስገነዝባል። አንድ ክርስቲያን የሆነ መሪ ኃጢአት በሚሠራበት ጊዜ በተለይ የእግዚአብሔር ስም ይሰደባል። ስለዚህ የክርስቲያን መሪ ኃጢአት ከሌላው ክርስቲያን ኃጢአት የበለጠ ነው። ሁሉም ኃጢአት በእግዚአብሔር ፊት በደለኛ ያደርገናል። ሁሉም ኃጢአት ደግሞ ይቅር ሊባል ይችላል። አንዳንድ ኃጢአቶችን ሰዎች በእግዚአብሔር ዘንድ እንደሚያስጠይቁ እያወቁ ይፈጽሟቸዋል። ስለሆነም አንዳንዶቹ ኃጢአቶች በእግዚአብሔር፥ በራሳችንና በሌሎች ሰዎች ላይ ጉዳትን ያደርሳሉ። በተለይም በክርስቲያን መሪዎች የሚፈጸሙ ኃጢአቶች በእግዚአብሔር ስም ላይ ኀፍረትን ያመጣሉ። እግዚአብሔር እነዚህን ኃጢአቶች ከሌሎች የባሱ ሆነው ስለሚያያቸው በዚያኑ መጠን የባሰ ቅጣት ይሰጣል።

ምንጭ፡- “አስተምህሮ ክርስቶስና ደኅንነት”፤ ጽሑፍ፣ በዶ/ር ስቲቭ ስራውስ፤ ትርጉም በኃይሉ ልመንህ

በተደጋጋሚ የሚነሱ ጥያቄዎች (FAQs)

ይቅርታ የማይደረግበት ኃጢአት ምንድን ነው?  ሕፃናት በእርግጥ ኃጢአትን ለመሥራት ከደረሱበት ጊዜ በፊት የኃጢአት በደለኞች ይባላሉ? 
Exit mobile version